Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ቻለ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን ዳቦ ሃና ወረዳ በዛሬው ዕለት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ እንዳሉት÷ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ሀገርና ትውልድን የማዳን…

ምርጫውን በሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ ለማከናወን ዝግጅት ተደርጓል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ፍትሐዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ። ምክር ቤቱ ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ የመንግሥታት…

የቤንች ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤንች ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" በዓል በዛሬው ዕለት በሚዛን አማን ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ የዘመን መለወጫ በዓሉ ብሔረሰቡ ባህሉን፣ አንድነቱንና ለፈጣሪ ያለውን ምስጋና የሚያንጸባርቅበት እንደሆነ ይገለፃል። በበዓሉ ላይ የፌዴሬሽን…

አንግለር ፊሺንግ – በማህበራዊ ሚዲያ እየተስፋፋ የመጣው አዲሱ የዲጂታል ወጥመድ

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንግለር ፊሺንግ የጥቃት አይነት በዋናነት በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን፣ አጥቂዎች ራሳቸውን እንደ ደንበኛ አገልግሎት ሰጪ ወይም የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ በመምሰል ተጠቃሚዎችን ያጠምዳሉ። ጥቃቱ የሚጀምረው አጥቂዎች እንደ ባንክ፣…

በተለያዩ የውሃ አማራጮች በሁሉም አካባቢዎች ዓመቱን ሙሉ ማምረት ይቻላል – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ የውሃ አማራጮችን በመጠቀም በሁሉም አካባቢዎች ዓመቱን ሙሉ ማምረት ይቻላል አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የኢኮኖሚው እና የህዝቡ…

ውጤታማነትና ተጠያቂነትን መሰረት ያደረጉ የጤና ልማት ስራዎች…

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውጤታማነትና ተጠያቂነትን መሰረት ያደረጉ የጤና ልማት ስራዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ናቸው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። ‎ ቢሮው በክልሉ የጤና አገልግሎትን በመሰረታዊነት ማሻገር የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና "ጠንካራ…

በክልሉ የህግ የበላይነትን በማስከበር ልማትን ለማጠናከር ጥረት እየተደረገ ነው – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል የህግ የበላይነትን በማስከበር የልማት ስራዎችን ይበልጥ ለማጠናከር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። የጋምቤላ ክልል የመንግሥት ሰራተኞች በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋምቤላ ከተማ…

የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የኢትዮጵያ መንግሥት በሁለት አንጓ የተከፈለ ነገን መዋጀት የሚያስችል ስራዎች ጀምሯል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ማስጀመሪያ ወቅት ባስተላለፉት…