Fana: At a Speed of Life!

በመራጭነት ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማስረጃዎች፡-

ሀ) ማንነትን የሚገልፅ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት፣ ለ) የቀበሌ መታወቂያ ካርዱ ወይም ፓስፖርቱ ያልታደሰ ቢሆንም እንኳን ለምዝገባ ሊያገለግል ይችላል፡፡ ነገር ግን የካርዱ ዕድሳት ጊዜ ከአምስት አመት በላይ ያለፈው ከሆነ ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቃል፡፡ ሐ) የቀበሌ መታወቂያ…

የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት የፊታችን ሚያዚያ 9 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት ከሚያዚያ 9 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። መርሐ ግብሩ “ኢትዮጵያ ትገነባለች! ፈጠራ፣ ፍጥነት እና ጥራት ለመሠረተ ልማት እምርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚከናወነው። የከተማና…

በአቪዬሽን ዘርፍ ብቁ ሰራተኞችን ለማፍራት ያለመው ስምምነት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአቪዬሽን ዘርፍ የሰው ሀይል ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) በስምምነት ፊርማው ወቅት እንዳሉት፥ ዜጎችን…

የመራጮች ምዝገባ ቦታ በመሆን የማያገለግሉ ቦታዎች…

በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ ምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሚከተሉት ቦታዎች የመራጮች ምዝገባ ጣቢያ ማቋቋም አይቻልም፡፡ 1. ወታደራዊ ካምፖች፣ 2. የፖሊስ ጣቢያዎች፣ 3. አብያተ ክርስቲያናት፣ 4. መስጊዶች፣ 5. ሌሎች የእምነት ቦታዎች፣ 6.…

የመራጮች ምዝገባ ቦታ

1. የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው የመራጮችን መደበኛ መኖሪያ መሰረት በማድረግ በምርጫ ህጉ መሠረት በቦርዱ በሚቋቋም የምርጫ ጣቢያ ይሆናል፤ 2. ከምርጫ ጣቢያ ውጪ ቤት ለቤትም ሆነ በተመሳሳይ ቦታ እየተዘዋወሩ የመራጮች ምዝገባ ማከናወን የተከለከለ ነው፤ 3. ነገር ግን ቦርዱ…

የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም፤ ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻው ሙከራ ነው የሚሆነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ እንዳሉት፥ የሻዕቢያ…

ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ድንበሯን ገፍቶ ሉዓላዊነቷን…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል…

የዓድዋ ድል የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነፃነት ጎህ የፈነጠቀ፣ የሰብዓዊ ክብርና ሞገስ ያጎናጸፈና የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽ ሥላሴ ይህንን…

በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ለመጠበቅ ያደረጉትን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል አሉ ምሁራን፡፡ በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር መምህር ጸጋዬ ሞረዳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአሁኑ ትውልድ…