ፋና ስብስብ በመራጭነት ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማስረጃዎች፡- Adimasu Aragawu Mar 5, 2026 0 ሀ) ማንነትን የሚገልፅ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት፣ ለ) የቀበሌ መታወቂያ ካርዱ ወይም ፓስፖርቱ ያልታደሰ ቢሆንም እንኳን ለምዝገባ ሊያገለግል ይችላል፡፡ ነገር ግን የካርዱ ዕድሳት ጊዜ ከአምስት አመት በላይ ያለፈው ከሆነ ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቃል፡፡ ሐ) የቀበሌ መታወቂያ…
ቢዝነስ የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት የፊታችን ሚያዚያ 9 ይጀመራል Adimasu Aragawu Mar 4, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት ከሚያዚያ 9 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። መርሐ ግብሩ “ኢትዮጵያ ትገነባለች! ፈጠራ፣ ፍጥነት እና ጥራት ለመሠረተ ልማት እምርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚከናወነው። የከተማና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቪዬሽን ዘርፍ ብቁ ሰራተኞችን ለማፍራት ያለመው ስምምነት … Adimasu Aragawu Mar 4, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአቪዬሽን ዘርፍ የሰው ሀይል ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) በስምምነት ፊርማው ወቅት እንዳሉት፥ ዜጎችን…
ፋና ስብስብ የመራጮች ምዝገባ ቦታ በመሆን የማያገለግሉ ቦታዎች… Adimasu Aragawu Mar 4, 2026 0 በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ ምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሚከተሉት ቦታዎች የመራጮች ምዝገባ ጣቢያ ማቋቋም አይቻልም፡፡ 1. ወታደራዊ ካምፖች፣ 2. የፖሊስ ጣቢያዎች፣ 3. አብያተ ክርስቲያናት፣ 4. መስጊዶች፣ 5. ሌሎች የእምነት ቦታዎች፣ 6.…
ፋና ስብስብ የመራጮች ምዝገባ ቦታ Adimasu Aragawu Mar 4, 2026 0 1. የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው የመራጮችን መደበኛ መኖሪያ መሰረት በማድረግ በምርጫ ህጉ መሠረት በቦርዱ በሚቋቋም የምርጫ ጣቢያ ይሆናል፤ 2. ከምርጫ ጣቢያ ውጪ ቤት ለቤትም ሆነ በተመሳሳይ ቦታ እየተዘዋወሩ የመራጮች ምዝገባ ማከናወን የተከለከለ ነው፤ 3. ነገር ግን ቦርዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Mar 4, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም፤ ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻው ሙከራ ነው የሚሆነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ እንዳሉት፥ የሻዕቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Mar 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ድንበሯን ገፍቶ ሉዓላዊነቷን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ Adimasu Aragawu Mar 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል…
Uncategorized የዓድዋ ድል የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ Adimasu Aragawu Mar 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነፃነት ጎህ የፈነጠቀ፣ የሰብዓዊ ክብርና ሞገስ ያጎናጸፈና የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽ ሥላሴ ይህንን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል – ምሁራን Adimasu Aragawu Mar 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ለመጠበቅ ያደረጉትን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል አሉ ምሁራን፡፡ በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር መምህር ጸጋዬ ሞረዳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአሁኑ ትውልድ…