Fana: At a Speed of Life!

ከዚህ ቀደም የተደረገው የሰላም ስምምነት በሶማሌ ክልል ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር አስችሏል – ኦብነግ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ መንግስትና በኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) መካከል ከዚህ ቀደም የተደረገው የሰላም ስምምነት በሶማሌ ክልል ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ያስቻለ መሆኑን ኦብነግ አስታወቀ። በናይሮቢ ከተማ በኦብነግ ስም የወጣው መግለጫ…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይናን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይን ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ እና በአፍሪካ ስላሉ የሰላም እና ጸጥታ ሁኔታዎች ዙሪያ ገለጻ አድርገዋል።…

የሌማት ትሩፋት ለበርካታ የማህበረስብ ክፍሎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር ለበርካታ የማህበረስብ ክፍሎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሌማት ትሩፋት መርሃ…

በጃፓን በተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን የተከሰተው ሰደድ እሳት በግማሽ ክፍል ዘመን ታይቶ የማይታወቅና ለመቆጣጠር አስቸጋሪ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት 2 ሺህ የሚሆኑ የአየር እና የምድር የእሳት አደጋ ሰራተኞች ጥረት እያደረጉ ቢሆንም÷ ለመቆጣጠር አዳጋች…

የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ሕዝቡ የሚገባውን አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዴሞክራሲ ተቋማት በራሳቸው አዋጅ የሚተዳደሩበትንና በገለልተኝነት የሚሰሩበት እድል መፈጠሩን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ስመኝ ውቤ ገልጸዋል። ተቋሙ ህገ መንግሥታዊ እና ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆኑን…

በትግራይ ክልል በጥንታዊ ቅርሶች ላይ የዕድሳትና ጥገና ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ ጥንታዊ ቅርሶች ላይ የዕድሳት እና የጥገና ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገልጿል። በክልሉ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የታነጹ ጥንታዊ ኪነ ህንጻዎች፣ ቅርሶች እና ሌሎችም የቱሪዝም…

የመስኖ ልማት የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ ልማት የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አማካሪ ታየ ሙሉጌታ ኢትዮጵያ ያላትን ውሃዎች በመስኖ…

አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ከኮንፍረንስ ቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ከፍ እንደሚያደርግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ከኮንፍረንስ ቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ከፍ ለማድረግ እንደሚያስችል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ማዕከሉ…

ጃይካ በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ድጋፉን እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ያማጉቺ ሂሮይኪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት÷ ኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻል በምታደርገው ሂደት ሩዝን በስፋት ማምረት…

ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ኡመር ሁሴን ከዮርዳኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሃላፊ አምባሳደር ሞሃመድ አቡ ዊንዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች…