Fana: At a Speed of Life!

በሀረር ከተማ በታቀደላቸው ጊዜና ጥራት እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶች…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረር ከተማ የቱሪዝም ዘርፉን የሚያሳድጉና የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ናቸው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። አቶ ኦርዲን በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የአባድር ፕላዛ፣ የሀረር ላንድ…

ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ስኬታማነት ሰላምን ማጽናት…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ስኬታማነት ሰላምን ማጽናት የሁሉም ኃላፊነት መሆን አለበት አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ። በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደር የተወጣጡ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ አመራሮች…

ዴሞክራሲያችን ኢትዮጵያዊ መከባበርና ባህል ላይ የተመሰረተ መሆን ይጠበቅበታል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴሞክራሲያችን ኢትዮጵያዊ መከባበር እና ባህል ላይ መሰረቱን ያደረገ መሆን ይጠበቅበታል አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት÷…

በሐሳብ ላይ የመነጋገር ባህል እንዲዳብር ፖለቲከኞች ልምዳቸውን ሰንደው ሊያስቀምጡ ይገባል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐሳብ ላይ የመነጋገር ባህል እንዲዳብር ፖለቲከኞች ልምዳቸውን ሰንደው እና በመጻሕፍት አዘጋጅተው ለሚቀጥለው ትውልድ ሊያስቀምጡ ይገባል አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። "ኢትዮጵያዊ…

የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ቁልፍ ሚና አለው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ቁልፍ ሚና አለው አለ የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም። "የኢትዮጵያ ሴቶች ከየት ወዴት" በሚል ሃሳብ የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ ላይ የፕሮግራሙ የሕግና ፖሊሲ ክፍል…

ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ ነጋዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዮሴፍ ቦጋለ ይባላሉ። የሶረን ትሬዲንግ ፒኤልሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናቸው። በንግድ፣ በትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ፣ በሆቴል አገልግሎት እና በሌሎችም ዘርፎች ይሳተፋሉ። እንደ እሳቸው ገለጻ የሚተነፈሰው ቢዝነስ፤ የሚወራው ገንዘብ በሆነባት የቻይናዋ…

በአዋሽ ወንዝ ሙላት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸውን ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል። ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብ የአዋሽ ወንዝ በመሙላቱ በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና ምዕራብ ሸዋ ዞኖች የነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶችና እርሻ መሬቶች…

ፓርቲዎች የሀሳብ ልዩነቶችን በማክበር ብሔራዊ ማንነት ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባቸዋል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲካ ፓርቲዎች የትብብር ባህልን በማሳደግና የሀሳብ ልዩነቶችን በማክበር ብሔራዊ ማንነት ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባቸዋል አሉ ምሁራን። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት የየኒቨርሲቲ ምሁራን የፖለቲካ ፓርቲዎች የአርበኝነት…

ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን በፋይናንስና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን በፋይናንስና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ከቱርክሜኒስታኑ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ማሜትጉሊ አስታናጉሎቭ ጋር በቱርክሜኒስታን…

በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሦስት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ ኮማንደር በለጠ ተ/ስላሴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…