Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 4 ሰዓት 30 ላይ ማንቼስተር ሲቲ ወደ ክራቨን ኮቴጅ አቅንቶ ከፉልሃም ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ባለሜዳው ፉልሃም በሊጉ 3ኛ…

ማዕድንና ኢንዱስትሪ መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች…

ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ

ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ወደ አገልግሎት ተመልሷል። አገልግሎቱ የተቋረጠው…

የኢንቨስትመንት ፍሰትን ያሳደገው የባለሃብቶች ጥያቄ ምላሽ ማግኘት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በባለሃብቶች ይነሱ ለነበሩ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ መሰጠቱ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምር አስችሏል አለ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ምላሽ ካገኙት ጥያቄዎች መካከል 14 ኢንዱስትሪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ያከናወኑት ቁልፍ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመታደም ከፍተኛ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች የሚከተሉት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። 1.…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ፣ ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከበርንማውዝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የዕለቱ…

አማራ ባንክ ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ። የባንኩ አራተኛ ጠቅላላ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ…

ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ያሳለፉት አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ወስጥና በውጭ ሀገራት በርካታ ውጤታማ የምርምር ሰራዎችን የሰሩ አንጋፋ ተመራማሪ ናቸው አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)። አፈወርቅ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ላይ አሳልፈዋል፡፡…

በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ቢግ ብሊዲንግ" የተሰኘ በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ በመጪው ቅዳሜ ይጀመራል አለ የኢትዮጵያ ደምና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ይህንን የገለጸው በሞጆ ከተማ ከደም ባንኮች እና የክልል የደም ባንክ ተወካዮች…