Fana: At a Speed of Life!

42 ዓመታትን ባሕር ላይ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ካፒቴን ወዳጆ አሰፋ 42 ዓመታትን ባሕር ላይ ያሳለፉ መርከበኛ ናቸው፡፡ ካፒቴን ወዳጆ በልጅነታቸው መርከበኛ የመሆን ሕልም አልነበራቸውም። ነገር ግን ተማሪ እያሉ የባሕር ኃይል አባላት የለበሱትን የደንብ ልብስ አይተው ቀልባቸው ወደ ሙያው…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። “ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል…

18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተከብሯል። በጽ/ቤቱ የአስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ፈይሳ የሠንደቅ ዓላማ ቀን አባቶች በደም፣ በአጥንትና በህይወት…

በሶማሌ ክልል የተጀመሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በቅርቡ የተመረቁና የተጀመሩ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን አስመልክቶ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። የሶማሌ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ የዲጂታል ሚዲያ ዳይሬክተር አቶ ቢሻር ሞሐመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የድጋፍ…

በአፋር ክልል ባራሕሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ። የሰሜናዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ አሊ አስሓብ የመሬት መንቀጥቀጡ በዞኑ ባራሕሌ፣ ኮናባ እና ዳሎል ወረዳዎች…

በክልሉ የተቀረጹ የተቀናጀ ግብርና ለቤተሰብ ብልጽግና ኢኒሼቲቮች ውጤታማነታቸው እየተረጋገጠ ነው – አቶ ኡስማን ሱሩር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተቀረጹ አዳዲስ የተቀናጀ ግብርና ለቤተሰብ ብልጽግና ኢኒሼቲቮች በአጭር ጊዜ በሁሉም አካባቢ ተተግብረው ውጤታማነታቸውን እየተረጋገጠ ነው አሉ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና…

የመሪዎች ጉባኤ ሀገራት ከፉክክር ይልቅ በመተጋገዝ ላይ የተመሰረተ እና አብሮ የማደግ እሴት የሚዳብርበት ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 24ኛው የኮሜሳ መሪዎች ጉባኤ ሀገራት ከፉክክር ይልቅ በመተጋገዝ ላይ የተመሰረተ እና አብሮ የማደግ እሴት የሚዳብርበት ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ነፃ የንግድ ቀጣና ግብይት በኢትዮጵያ መጀመሩ መንግሥት ቃልን ወደ ተግባር የመቀየር ቀጣይ ርምጃን ያሳየ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ግብይት በኢትዮጵያ መጀመሩ መንግሥት ቃልን ወደ ተግባር የመቀየር ቀጣይ ርምጃን ያሳየ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ…

የወንዝ ዳርቻ ልማት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በስድስቱ የማዕከል ከተሞች የወንዝ ዳር ልማት በተቀናጀ መንገድ ለማካሄድ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የከተሞች ተወዳዳሪነትና…

የባሕር በር ጥያቄውን ለማስመለስ ዜጎችን ያሳተፈ ዲፕሎማሲ ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ጥያቄውን ለማስመለስ ዜጎችን ያሳተፈ ዲፕሎማሲ ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል። የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር እንዳለ ንጉሴ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የዲፕሎማሲ ታሪክ ያላት፣…