Fana: At a Speed of Life!

ለታክስ ህግ ተገዢ ሕብረተሰብ ለመፍጠር ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ይገባል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ለታክስ ህግ ተገዢ ሕብረተሰብ ለመፍጠር ቅንጅታዊ አሰራረን ማጠናከር ይገባል አሉ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ። ሚኒስቴሩ ሀገራዊ የገቢ ዘርፍና ቁልፍ የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ባለድርሻ…

የሸገር ከተማ በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ500 ነጥብ በላይ በማምጣት ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅና ሰጠ። ከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የግልና የመንግሥት ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ተማሪዎቻቸው ነው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሀላባ እና ከምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር በሀላባ እና ከምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረክበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው የእግር ኳስ ቢሊየነር ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው የእግር ኳስ ቢሊየነር ሆኗል፡፡ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ የተጣራ የሀብት መጠን 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር መድረሱን የብሉምበርግ ዘገባ አመላክቷል፡፡ ተጨዋቹ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቦሌ ቅርንጫፍ የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቦሌ ቅርንጫፍ አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ሕዝቡ ሲጠይቅና ቅሬታ ሲያቀርብበት የነበረውን የአገልግሎት ዘርፍ…

የፊዚክስ የኖቤል ሽልማት ለሦስት የኮምፒውተር ሳይንቲስቶች ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025 የፊዚክስ የኖቤል ሽልማት ለሦስት የኮምፒውተር ሳይንትስቶች ተበርክቷል። ጆን ክላርክ፣ ሚኬል ኤች ዲቮሬት እና ጆን ኤም ማርቲንስ የኖቤል ሽልማቱን ያሸነፉ የኮምፒውተር ምህንድስና ባለሙያዎች ሲሆኑ÷ ሽልማቱን ያገኙት ለቀጣዩ ትውልድ…

የአምባሳደር አየለ ሊሬ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኩባ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የነበሩት አየለ ሊሬ ሥርዓተ ቀብር ተፈጽሟል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር፣ ቤተሰብ፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር። የዝግጅቱ መጠናቀቅና የግብይት ማስጀመሪያ መርሐ ግብርን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…

በነቀምቴ ከተማ በ45 ሚሊየን ብር የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣መስከረም 27፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ ቢፍቱ ነቀምቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቅተዋል። የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲን…

ከተማ አስተዳደሩ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሳው እና…