Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሦስት ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቅቋል። በጉባዔው ማጠቃለያ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሙሳ አብዶ ያቀረቧቸውን…

ኢጋድ ሱዳን በድርጅቱ ሙሉ ተሳትፎዋን ለመቀጠል ያሳለፈችውን ውሳኔ በደስታ ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሱዳን ሪፐብሊክ በድርጅቱ ሙሉ ተሳትፎዋን ለመቀጠል ያሳለፈችውን ውሳኔ በደስታ ይቀበላል አለ። የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሱዳን ወደ ኢጋድ የመመለስ…

በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ክፍያ ስርዓት የ1 ትሪሊየን ብር ክፍያ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ክፍያ ስርዓት የተከናወነው የክፍያ መጠን አንድ ትሪሊየን ብር ደረሰ። ባንኩ ከዛሬ ጀምሮ "ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን" በሚል መሪ ሐሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ያካሂዳል።…

በእግር ኳስ ሕይወቱ 13ኛ ክለቡን የተቀላቀለው ሮድሪጌዝ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2014 የብራዚል ዓለም ዋንጫ በኋላ በምርጥ ብቃቱ መቀጠል ያልቻለ ተጫዋች ነው ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሀሜስ ሮድሪጌዝ፡፡ በፈረንጆቹ 1991 የተወለደው ሀሜስ ሮድሪጌዝ እግር ኳስን መጫወት የጀመረው በሀገሩ ክለብ ኢንቪጋዶ ነው፡፡…

ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለምስራቁ የአማራ ክፍል ልማት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው ፕሮጀክት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለክልሉ በተለይም ለምስራቁ የአማራ ክፍል ልማት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው ፕሮጀክት ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል…

ኢትዮጵያ በብልጽግና ጎዳና እየገሰገሰች ለመሆኗ ምስክር የሆነው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ በብልጽግና ጎዳና በፍጥነት እየገሰገሰች መሆኗን ለተመልካች የሚያሳይ፣ ለሰሚ የሚናገር፣ ያላመነን የሚከራከር፣ የተጠራጠረን የሚያጸና ቋሚ ምስክር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ጠቅላይ ሚኒስትር…

ጸጋዎቻችንን ወደ ብልጽግና በመቀየር የተጀመረው የሥራ ባህል ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚያሸጋግር ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጸጋዎቻችንን ወደ ብልጽግና በመቀየር ረገድ የተጀመረው የሥራ ባህል ኢትዮጵያን ወደሚመጥን ከፍታ የሚያሸጋግር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ተፈጥሮ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኮምቦልቻ ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ወሎ ኮምቦልቻ…

ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት በመዲናዋ ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል አሉ። ከንቲባዋ ያለፉት ስድስት ወራት የከተማዋ ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን…

የዲዚ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ከይ ቢያርግ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲዚ ብሔረሰብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በማጅ እና በቤሮ ወረዳዎች ይገኛል። 'ከይ ቢያርግ' የብሔረሰቡ የዘመን ወለወጫና የምስጋና በዓላቸው ሲሆን÷ በብሔረሰቡ ቋንቋ የብርሃን ዓመት ማለት ነው። በዓሉ በጥር ወር…