ኢትዮጵያ በዓለም ፈጣን ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉ ሀገራት አንዷ ናት – ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመላው ዓለም ፈጣን ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉ ሀገራት አንዷ ናት አሉ በተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች…