Fana: At a Speed of Life!

የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን ማልማት ለዘላቂ ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን በተገቢው መንገድ ማልማት ለዘላቂ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የፊዚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ጌትነት አሥራት (ዶ/ር) እንዳሉት÷…

ባለፉት ስድስት ወራት ከ377 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 ግማሽ በጀት ዓመት ከ377 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል አለ። በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት በበጀት ዓመቱ…

ካፍ በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ ዶላር ቅጣት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ አሜሪካን ዶላር ቅጣት አስተላልፏል። ቅጣቱ የተላለፈው አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ባደረጉት የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የአልጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ተጨዋቾችና…

2 ነጥብ 6 ሚሊየን ዓመታትን ያስቆጠረ የሰው ልጅ ዝርያ በአፋር ክልል ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2 ነጥብ 6 ሚሊየን ዓመታትን ያስቆጠረ እና ፓራንትሮፕስ የሚል ስያሜ ያለው የሰው ልጅ ዝርያ በአፋር ክልል ሚሌ ሎጊያ በተባለ ስፍራ ተገኝቷል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኤሊያስ ሽኩር በሰጡት መግለጫ፥ ባለስልጣኑ…

እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ ባለፉት ዓመታት በብሪክስ ውስጥ የተሰሩ ስራዎች የቡድኑ አባል ሀገራትን ግንኙነት እንዲጠናከር አስችሏል አለች። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የብሪክስ ሊቀመንበር የሆነችው ብራዚል ባለፉት ዓመታት በተለይም በ2025 ከዓለም አቀፍ…

ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን የቻሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን ቻሉ። የከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከባለሃብቶችና የዳያስፖራ አባላት ጋር በኢንቨስትመንት…

በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ ከ13 ሺህ ኩንታል በላይ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ወስጃለሁ አለ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ነጋሽ ስሜ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ተቋሙ ከብሔራዊ…

የጥምቀት በዓል በስኬት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከበረው የጥምቀት በዓል አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በስኬት ተጠናቅቋል አለ ፌደራል ፖሊስ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ በመላው ሀገሪቱ በታላቅ ድምቀት የተከበረው የከተራና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአረጋውያን እናትና አባቶች ጋቢ የማልበስና ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአረጋውያን እናትና አባቶች ጋቢ የማልበስና ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአረጋውያን መጦሪያና መንከባከቢያ…

በተለያዩ አካባቢዎች ታቦታት ወደ መንበረ ክብራቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ ትናንት ለከተራ በዓል ከየአብያተ ክርስቲያናቱ ወጥተው ወደየማደሪያቸው ባሕረ ጥምቀት የገቡ ታቦታት ሥርዓተ ጥምቀቱ ተፈጽሞ ወደ መንበረ ክብራቸው እየተመለሱ ናቸው። በአዲስ አበባ፣ ባቱ፣ ጋምቤላ፣ አዳማ፣ ሐረር፣ ድሬዳዋ፣ መቐሌ፣ ደሴ፣…