Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰባት ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ ቼልሲ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ በርንሌይን በሚገጥምበት ጨዋታ 12ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች መደረግ ይጀምራሉ፡፡ በ20 ነጥብ 3ኛ ደረጃ…

ነገ ለሚካሄደው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አደረገ። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ25ኛ ጊዜ የተዘጋጀ ሲሆን በነገው ዕለት ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ…

በቅንጅት መስራት የሚጠይቀው የግብርና ኢንሹራንስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሶ አደሮች የግብርና ኢንሹራንስ ተጠቃሚ እንዲሆንና የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የዘርፉን ተደራሽነት ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል። በብሔራዊ ባንክ የኢንሹራንስ ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በላይ ቱሉ ለፋና ዲጂታል…

ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ይህን ያሉት ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር ባገኘችበት መድረክ ነው። የእውቅና…

የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም መሠረት በምድብ አንድ ጣሊያን ከ ሰሜን አየርላንድ እንዲሁም ዌልስ ከ ቦስኒያ ተደልድለዋል። በምድብ ሁለት ዩክሬን ከስዊድን እንዲሁም ፖላንድ…

ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን አገኘች

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር አገኘች። ኢትዮጵያ እውቅናውን ያገኘችው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ ለነበረው ሚና እንደሆነ ተገልጿል። የእውቅና ሥነ ሥርዓቱ…

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች…

የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሦስት ቀናት የስራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሸናኘት አድርገውላቸዋል። በኢትዮጵያ…

የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንን ጎብኝተዋል። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ያደረጉት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤…

በበጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 91 ሚሊየን ቶን መኖ ማምረት ተችሏል።…