የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ አጀንዳ ምን ዓይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል? Adimasu Aragawu Jan 27, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጊፋታ በዓል በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የደስታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Jan 27, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ጊፋታ" በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡን ተከትሎ ሀገራዊ የደስታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የደቡብ ኢትዮጵያ…
ቢዝነስ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለውጪ ገበያ ከቀረቡት ምርቶች ከግማሽ በላይ የሚሆነው በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የተመረተ ነው – ኮርፖሬሽኑ Adimasu Aragawu Jan 27, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበቻቸው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና ፓርኮች ውስጥ የተመረቱ ናቸው አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፡፡ በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት…
ስፓርት ከ2010 የዓለም ዋንጫ በኋላ ምርጥ ብቃቱ የከዳው ቶሬስ… Adimasu Aragawu Jan 27, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ የፊት መስመር ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው የስፔን ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ኮከብ ፈርናንዶ ቶሬስ፡፡ ቶሬስ በተጫዋችነት ዘመኑ ከምርጥ አጥቂዎች መካከል አንዱ የነበረ ሲሆን÷ በፍጥነቱ፣ በጎል አስቆጣሪነቱ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና 13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ Adimasu Aragawu Jan 26, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ለከተማ አስተዳደሩ ከልማት አጋሮች እና ሕዝብ 13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ “በትጋት አዲስ አበባን ወደ ላቀ ስኬት!” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት…
ቴክ የሳይበር ደኅንነት ዋነኛው ስጋት የሆነው የአቅርቦት ሰንሰለት ጥቃት Adimasu Aragawu Jan 26, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 2026 የሳይበር ደኅንነት ጉዳይ ከአይቲ ባለሙያዎች ክበብ ወጥቶ የዓለም አቀፍ መሪዎች እና የተቋማት ዋነኛ የትኩረት አጀንዳ ሆኗል። ተቋማት የራሳቸውን የውስጥ የሳይበር ደኅንነት አቅም ባጠናከሩ ቁጥር ጥቃት ፈጻሚዎች ስልታቸውን በመቀየር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) Adimasu Aragawu Jan 25, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባኮረፈ ቁጥር የሚሸፍት ሳይሆን ልዩነት ሲኖረው መንግሥትን በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡ በወቅቱ ያለው መንግሥት አስቀይሞኛል የሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) Adimasu Aragawu Jan 25, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ጉዳይ ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡ የግድቡ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…
ስፓርት ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሀዲያ ሆሳዕናን 2 ለ 1 አሸነፈ Adimasu Aragawu Jan 25, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሀዲያ ሆሳዕናን 2 ለ 1 አሸንፏል። ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ግቦች እንዳልካቸው ጥበቡ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሄደ Adimasu Aragawu Jan 23, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የኢፌዲሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተሰናዳው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ኤክስፖው “የወደፊቱን…