Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀትን በዓል በሥራ እያሳለፉ ከሚገኙ ጀግና ሠራተኞች ጋር አብረን ምሳ ተመግበናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በመዲናችን አዲስ አበባ የጥምቀትን በዓል በሥራ እያሳለፉ ከሚገኙ ጀግና ሠራተኞች ጋር አብረን ምሳ ተመግበናል አሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ከአትላስ - ብራስ፣ ከእንግሊዝ ኤምባሲ - ጎላጎል - ኤድናሞል - ፍሬንድሺፕ፣…

ጌታ የተጠመቀባት ዮርዳኖስ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ በልዩ መንፈሳዊ ስርዓት በድምቀት ከምታከብራቸው አበይት በዓላት አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰላሳ ዘመኑ በዮርዳኖስ ባሕር…

የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ትግበራ በሚፈጥረው የሥራ ዕድል ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ትግበራው ለሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት በፈጠረው የሥራ ዕድል ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተጀመረው ሥራ ይጠናከራል አሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። ሚኒስትሯ እንዳሉት÷ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ትግበራው ለሀገር…

የገጠር ኮሪደር የአርሶ እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት በመለወጥ ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወት ሀገራዊ ሥራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠር ኮሪደር የአርሶ አደሮችን እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት በመለወጥ ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወት ሀገራዊ ሥራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በደቡብ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ እንዳሉት፥ በክልሉ የሚሰበሰበውን ገቡ ለማሳደግ ለግብር ከፋዩ ማህበረሰብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረት፡- 1ኛ. “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ዝግጅት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት…

ማንኛውንም ዓይነት ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የመቋቋም አቅማችንን በማሳደግ ለዘላቂ ልማት እንተጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንኛውንም ዓይነት ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎችን በመከላከልና የመቋቋም አቅማችንን በማሳደግ፣ በራሳችን ጥረትና ድካም እየተረዳዳን ለዘላቂ ልማት እንተጋለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ልመናና ተረጂነት ስንፍናን…

ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር የሚደረግበት የፋና ላምሮት 12ኛ ሳምንት ውድድር

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 12ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ቀጥሎ ሲካሄድ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት እና ግዛቸው አማረ…

መረጃን ሳይቆልፉ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች መጨመር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሳይበር ጥቃት ስልት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቀያየረ ይገኛል። በዚህም አሁን ላይ አጥቂዎች መረጃን ከመቆለፍ ይልቅ መረጃን በመስረቅና ገንዘብ ካልከፈላችሁ ይፋ እናደርጋለን በማለት የሚያደርሱት ማስፈራሪያ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተሰምቷል።…