የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢኮኖሚ ማሻሻያ ለተገኙ ስኬቶች ዘላቂነት የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ‘ከኢኮኖሚ ስብራት ወደ ኢኮኖሚያዊ ማንሰራራት’…