የሴቶችንና የሕጻናትን የትምህርት ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ ሰርተናል – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችንና የሕጻናትን የትምህርት ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ ሰርተናል አሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው።
30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጉባኤ "የአፍሪካን ሴቶች ፈተናዎችን የመቋቋም ዐቅም መገንባት፡- የአየር ንብረት፣ ግጭቶች…