Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች የሚከተሉት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። 1.…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ፣ ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከበርንማውዝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የዕለቱ…

አማራ ባንክ ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ። የባንኩ አራተኛ ጠቅላላ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ…

ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ያሳለፉት አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ወስጥና በውጭ ሀገራት በርካታ ውጤታማ የምርምር ሰራዎችን የሰሩ አንጋፋ ተመራማሪ ናቸው አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)። አፈወርቅ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ላይ አሳልፈዋል፡፡…

በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ቢግ ብሊዲንግ" የተሰኘ በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ በመጪው ቅዳሜ ይጀመራል አለ የኢትዮጵያ ደምና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ይህንን የገለጸው በሞጆ ከተማ ከደም ባንኮች እና የክልል የደም ባንክ ተወካዮች…

በማያቋርጥ መፍጠር እና መፍጠን መርህ እየሰራን የኢትዮጵያን ብልፅግና እናረጋግጣለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማያቋርጥ መፍጠር እና መፍጠን መርህ እየሰራን የኢትዮጵያን ብልፅግና እናረጋግጣለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። በአዲስ አበባ ከተማ ‘በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ’ በሚል መሪ ሐሳብ ለብልጽግና ፓርቲ…

ኮፕ32 ለቀጣይ ትውልዶች የሚዘልቅ ትሩፋት ሊገኝበት የሚገባ ትልቅ ጉባዔ ነው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ኢትዮጵያ ዓለምን የምታስተናግድበት ለቀጣይ ብዙ ትውልዶች የሚዘልቅ ዐሻራና ትሩፋት ሊገኝበት የሚገባ ትልቅ ጉባዔ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ…

ኮፕ32 ኢትዮጵያን ለዓለም ለማሳየት ትልቁ መድረክ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባኤ (ኮፕ32) የቱሪዝም ሀብታችንን ለዓለም ለማሳየት ትልቁ መድረክ ነው አሉ፡፡ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት…

12ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 12ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት መርሐ ግብር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በየዓመቱ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በዓለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር መለኪያ መስፈርት በማወዳደር ዕውቅና እና ሽልማት…

ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድታዘጋጅ መመረጧ የዲፕሎማሲ ውጤት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔን (ኮፕ32) እንድታዘጋጅ መመረጧ የስኬታማ ዲፕሎማሲ ውጤት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…