Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል የሚሊሻ ኃይል የሰላም ዘብ ሆኖ ያገለገለ የሀገር ባለውለታ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል የሚሊሻ ኃይል በሰላም ጊዜ የልማት ኃይል በችግር ጊዜ የሰላም ዘብ ሆኖ ያገለገለ የሀገር ባለውለታ ነው አሉ። የአማራ ክልል ሚሊሻ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበርና የእውቅና መርሐ…

ፋና 80 የምዕራፍ 5 ውድድር በነገው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፋና 80 የውዝዋዜና ዳንስ ውድድር በምዕራፍ 5 በነገው ዕለት ይጀምራል። በአዲስ አቀራረብና በአዳዲስ ጉዳዮች በሚጀመረው ውድድር መክፈቻ በምድብ አንድ የሚገኙ 8 የባህልና ዘመናዊ ዳንስ ቡድኖች ሥራዎቻቸውን…

የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የ2025/26 የውድድር ዓመት የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ በዚህም አርሰናል ሦስት ተጫዋቾችን በእጩነት በማስመረጥ ቀዳሚ ሲሆን÷ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ዴቪድ ራያ እና ዴክላን ራይስ በእጩነት…

በአራት ክልሎች የኩፍኝ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ሶማሌና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከ418 ሺህ በላይ ህፃናት ለማድረስ ታቅዶ እየተሰጠ ነው። በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክትባት የምንከላከላቸው በሽታዎች ቅኝት ምላሽ ሰጪ ባለሙያ…

ከንቲባ አዳነች 8ኛውን አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 8ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ 7ኛውን ዙር ምርጫ ባጠናቀቅንበት ማግስት ዛሬ…

ምርጫው ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ አሳታፊና የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያበሰረ ነው – የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ አሳታፊና የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያበሰረ ነው አለ የኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የምክር ቤቱ ጸሐፊ አቶ ታሪኩ ድንበሩ የአቋም መግለጫውን ባቀረቡበት ወቅት እንዳሉት÷ የዘንድሮው…

በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ እጥረት እንዳያጋጥም በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ለ2018/19 መኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ እጥረት እንዳያጋጥም በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አጀበ ስንሻው እንዳሉት÷ በክልሉ በተያዘው የምርት ዘመን 5 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሄክታር…

በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ መሠረተ ልማቶች ለጤና ቱሪዝም ማዕከልነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችና የጥራት ማሻሻያዎች ኢትዮጵያን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ትልቅ አቅም እየሆኑ መጥተዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚታየው…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ…

ኢትዮጵያውያን የሰለጠነ ዴሞክራሲ አራማጆች መሆናቸውን ለዓለም አስመስክረዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን የትኛውንም ልዩነት በሰላማዊ መንገድ መፍታት የሚችሉ የሰለጠነ ዴሞክራሲ አራማጆች መሆናቸውን ለዓለም አስመስክረዋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…