Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች በውጭ ሀገር ጎብኚዎች…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጎብኚዎችን ቀልብ የሚስቡ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች ያላት ሀገር ነች። አነዚህን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ቅርሶች ለመጎብኘት በየዓመቱ ከአንድ ሚሊየን የላቁ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ። ጎብኚዎቹ…

የቡና ጥራትን መጠበቅ ለውጭ ምንዛሪ ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዲላ የቡና ምርት ጥራት ምርምርና ሰርተፍኬሸን ማዕከልን ሥራ አስጀምሯል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) በዚህ…

2ኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለቀጣናዊ የቢዝነስ ትስስር” በሚል መሪ ሐሳብ ሁለተኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው የኢትዮጵያ እና ጂቡቲን የሎጂስቲክስ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ ንግድ ዘርፍ…

የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት የሚያሻሽል ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት መንግሥት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት በማሻሻል የመንግሥትና ሕዝብ ግንኙነት በእጅጉ የሚያሻሽል ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)…

ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና በጋራ መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው በዓለም የአቶሚክ ፎረም ላይ ባስተላለፉት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢኔርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢኔርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውይይቱን ያደረጉት በሩሲያ እየተከናወነ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ከፕሬዚዳንት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዓለም የአቶሚክ ሣምንት ጉባኤ ለመሳተፍ ሩሲያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዓለም የአቶሚክ ሣምንት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓለም የአቶሚክ ሣምንት (World Atomic Week) ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ…

ሄቨን-1 የተሰኘ የመጀመሪያው የግል የጠፈር ጣቢያ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለማችን የመጀመሪያ የሆነው ሄቨን-1 የተሰኘ የንግድ የጠፈር ጣቢያ ሊጀመር ነው። ላለፉት 25 ዓመታት ምድርን በመዞር ላይ የሚገኘው ዓለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ (ISS) በፈረንጆቹ 2030 አካባቢ አገልግሎት መስጠቱን የሚያቋርጥ ሲሆን÷ ጊዜው…

ኢትዮጵያ ለውጭ ባለሃብቶች ምቹ ሥነ ምህዳር በመፍጠር ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆናለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ልማት ለሚሰማሩ የውጭ ባለሀብቶች ምቹ ሥነ ምህዳር በመፍጠር ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆናለች አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል። ሚኒስትሩ በቻይና ኢንዱስትሪና ኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሊ ሊቸንግ የተመራ…