Fana: At a Speed of Life!

የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ለአገልግሎት ሲበቃ ግብርናውን የሚያሻግር ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ለአገልግሎት ሲበቃ የምግብ ሉዓላዊነት ጥረቶች እና በሺዎች የሚቆጠሩ አርሶአደሮችን በመጥቀም ግብርናውን የሚያሻግር ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማሪፊያዎች በቅርቡ አገልግሎት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች በሚያዚያ ወር ተመርቀው ስራ ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ። አየር መንገዱ ባወጣው መረጃ÷ በግንባታ ላይ ከሚገኙት የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች መካከል በመጪው ሚያዚያ ወር…

የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ዐቢይ ሚና ይጫወታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ከውጭ ሲገባ የነበረውን የተፈጨ ድንጋይ ፍላጎት በሀገር ውስጥ በማሟላት በኢትዮጵያ የዘርፉ የኢንዱስትሪ ልማት ዐቢይ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሲአይኤፍኤፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቺልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (ሲአይኤፍኤፍ) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ ከሲአይኤፍኤፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

የቄጦ የመስኖ ፕሮጀክት የአካባቢውን የተፈጥሮ መልክዓ ምድር በአግባቡ ለመጠቀም የተተገበረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቄጦ የመስኖ መሠረተ ልማት ፕሮጀክት የአካባቢውን የተፈጥሮ መልክዓ ምድር በአግባቡ ለመጠቀም ታስቦበት የተተገበረ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ለሰዲ ጫንቃ…

ለፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቱርክዬ ሪፐበሊክ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ መሪዎቹ የወል ጥቅም ላይ በተመሰረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት…

የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ…

በጾም ወቅት ይቅርታና መረዳዳት ሊጠናከሩ ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጾም ወቅት ይቅርታና መረዳዳት ይበልጥ ሊጠናከሩ ይገባል አሉ የሃይማኖት አባቶች፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ የዐብይ ጾም በትናንትናው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ…

ከዓለም አቀፍ የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ በሰራቻቸው ስራዎች ከዓለም የበለጸጉ መዳረሻዎች አንዷ መሆን ችላለች፡፡ እያደጉ በመጡ ዓለም አቀፍ ጉዞዎች በፈረንጆቹ 2025 ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ቱሪስቶች ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ተጉዘዋል፡፡ አውሮፓ…

በምርጫ ወቅት አቤቱታዎች ሲቀርቡ በህግ አግባብ ፈጣን እልባት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው – አቶ ቴዎድሮስ ምህረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤቱታዎች ሲቀርቡ በህግ አግባብ ብቻ ፈጣን እልባት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት። ፕሬዚዳንቱ ዝግጅቶች እየተደረጉ የሚገኙት…