Fana: At a Speed of Life!

የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመመለስ በትኩረት ይሰራል – ረሻድ ከማል (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ ጊዜያት የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመመለስ በትኩረት ይሰራል አሉ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር)። የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ምስረታ 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ላለፉት ሶስት…

መንግሥት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን አሳልፏል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ በመካካለኛው ምስራቅ…

ኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በቃልና በተግባር የተሳሰሩ ሀገራት ናቸው – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከኤምሬቶች የፍትህ ሚኒስትር አብዱላህ ቢን ሱልጣን ቢን አዋድ አል ኑአይሚ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በሁለትዮሽ የሕግና የፍትህ ትብብር…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የእወቅና ሽልማት አበርክቷል። የእውቅና ሽልማቱ የኮርፖሬሽኑ የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት "ለሀገር ግንባታ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተሳትፎ" በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ከተማ ውይይት እያካሄዱ ነው። በመድረኩ…

ሁሉን አካታች የፖለቲካ ሥርዓት ተግባራዊነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የለውጡ መንግሥት በኢትዮጵያ ሁሉን አካታች የፖለቲካ ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግ የዜጎችን ፖለቲካዊ ተሳትፎ እያረጋገጠ ይገኛል። በሰመራ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር መሐመድ አህመድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የአካል ጉዳተኞች የምርጫ ተሳትፎ…

አካል ጉዳተኞች ከሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች እኩል ተገቢው የዴሞክራሲ ተሳትፎና ውክልና እንዲኖራቸው በተለየ ሁኔታ ትኩረት ያሻቸዋል፡፡ ስለሆነም የእነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሁኔታ በተገቢው ተጠንቶ የመራጮች ትምህርት እንዲያገኙ፣ በመራጭነት/ተመራጭነት እንዲመዘገቡ እና እንዲመርጡ የሚያስችል እቅድ…

በለውጡ ዓመታት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ያለመው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተሰሩ ሥራዎች ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ተችሏል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የብዙ ቤተሰብ ሕይወትን እየቀየረ ይገኛል፡፡…

የለውጡ መንግሥት አንዱ ምሰሶ የሆነው ሕብረ ብሔራዊ አንድነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን የመጣው የለውጡ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያን ሕብረ ብሔራዊ አንድነት አንዱ የሀገሪቱ ምሰሶ በማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል። በዚህም ሀገራዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት ምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው። ኮርፖሬሽኑ የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እያከበረ ሲሆን÷ በዛሬው…