Fana: At a Speed of Life!

ፌዴራል ፖሊስ የታጠቃቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለምርጫው ውጤታማነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የታጠቃቸው ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶች የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ውጤታማነት በማስጠበቅ ረገድ ገንቢ ሚና ተጫውቷል። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በትናንትናው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ በተለያዩ የምርጫ…

ምርጫው በነጻነት መከናወኑ ዴሞክራሲያዊ ልምምድን ያጠናከረ ነው – የሲዳማ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በነጻነት መከናወኑ የሀገር ግንባታና የዜጎች ዴሞክራሲያዊ ልምምድን ያጠናከረ ነው አለ የሲዳማ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። ምክር ቤቱ ሰብሳቢ እና የሶዴፓ ፓርቲ ተወካይ አቶ በለጠ ሲጌቦ የምርጫውን ሂደት…

የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለገብ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። አርቲስት ኪዳኔ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷…

የቀጨኔ አካባቢ ለብዙኃን አገልግሎት እንዲሰጥ በሚያስችል መልኩ ለምቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀጨኔ አካባቢ ለብዙኃን አገልግሎት እንዲሰጥ በሚያስችል መልኩ ለምቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ በምርጫ ማግስት የእንጦጦ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ስራ አስጀምረዋል። ‎ ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ‎ከ7ኛው ጠቅላላ…

በመዲናዋ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርጫ ኮማንድ ፖስት። በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የመስጠት ሂደት ፍጹም ሠላማዊ እና ስኬታማ ሆኖ…

የዘንድሮ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሪዎቹን በድምጽ ካርድ ለመምረጥ ያለውን ፍላጎትና ጉጉት የሚያሳይ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሪዎቹን በድምጽ ካርድ ለመምረጥ ያለውን ፍላጎትና ጉጉት የሚያሳይ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጻቸውን በሰጡበት ወቅት እንዳሉት÷ ከ54 ሚሊየን በላይ ሕዝብ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሚገኙ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው አለ በክልሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አብርሃም አንጁሎ በክልሉ ለሚገኙ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ቁሳቁስን…

ኢጋድ በ7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ 26 የምርጫ ታዛቢዎችን አሰማርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በ7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በተለያዩ አካባቢዎች 26 የምርጫ ታዛቢዎች አሰማርቻለሁ አለ። በኢጋድ የሰላምና ደህንነት ዘርፍ ዳይሬክተር ኮማንደር አበበ ሙሉነህ እንዳሉት÷…

ያለ አስተማማኝ አህጉራዊና ቀጣናዊ ሰላም ልማትና ዕድገትን ማረጋገጥ አይቻልም – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለ አስተማማኝ አህጉራዊና ቀጣናዊ ሰላም ልማትና ዕድገትን ማረጋገጥ አይቻልም አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ካሁን ቀደም የተፈራረሙትን የሁለትዮሽ ወታደራዊ ትብብርን ስምምነት ወደ…