Fana: At a Speed of Life!

የመደመር መንግሥት ድህነትን መፀየፍ ብቻ ሳይሆን ብልጽግናን ይመኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር መንግሥት ድህነትን መፀየፍ ብቻ ሳይሆን ብልጽግናን ይመኛል አሉ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ በትናንትናው ዕለት ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

የአማራ ክልል ሕዝብ ቃሉም ተግባሩም ለልማት የወገነ መሆኑን አሳይቷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ሕዝብ ቃሉም ተግባሩም ለልማት የወገነ መሆኑን አሳይቷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ሕዳሴ ከሁሉም ማዕዘናት ወደ አንድ ሀገራዊ የልማት…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የብልጽግና ጅማሮ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። የባሕር ዳር ከተማ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ ‘በኅብረት ችለናል’ በሚል መሪ ሐሳብ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። ሰልፉ ባሕር ዳር ከተማን ጨምሮ በጎንደር፣ ደሴ፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዲስ ከተመረጠው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫው…

በሮቦት ቴክኖሎጂ የታገዘው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አቀባበል…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይናው ቾንግከንግ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን በሰው መሰል ሮቦቶች እና ውሾች ያደረገው አቀባበል ትኩረትን ስቧል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ቻይና የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው አዲስ ተማሪዎችን በሰው ሮቦቶች እና ውሾች በመታገዝ አቀባበል ያደረገ ሲሆን÷ ሮቦቶቹ…

በክልሉ የወባ በሽታ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከመስከረም እስከ ኅዳር ባሉት ወራት የወባ በሽታ ስርጭት የሚበዛ በመሆኑ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ዶ/ር አንተነህ ካሳዬ…

በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ… ካሊድ በሽር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ እንደ ኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር እንግሊዘኛ…

ኪን-ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ እና ሩሲያ ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪን-ኢትዮጵያ ሙዚቃንና ባህልን ከማስተዋወቅ ባለፈ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከርና ለመገንባት የሚያግዝ ነው አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ አዘጋጅነት እና በሻኩራ ፕሮዳክሽን አስተባባሪነት በተለያዩ የዓለም…

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተናን ከተፈተኑት 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። የትምህርት…