አማራ ክልልን በአምራች ዘርፍ በማሳደግ ለአጠቃላይ ሀገራዊ ዕድገት እንሥራ- አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወጣቶች እና በመልማት አቅም ሃብታም የሆነው አማራ ክልልን በአምራች ዘርፍ በማሳደግ ለአጠቃላይ ሀገራዊ ዕድገት ልንሠራ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ።
3ኛው የአማራ ክልል የ "ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት" ኤክስፖ…