Fana: At a Speed of Life!

አማራ ክልልን በአምራች ዘርፍ በማሳደግ ለአጠቃላይ ሀገራዊ ዕድገት እንሥራ- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወጣቶች እና በመልማት አቅም ሃብታም የሆነው አማራ ክልልን በአምራች ዘርፍ በማሳደግ ለአጠቃላይ ሀገራዊ ዕድገት ልንሠራ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ። 3ኛው የአማራ ክልል የ "ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት" ኤክስፖ…

መንግሥት ለአምራች ኢንዱስትሪ የሰጠውን ትኩረት አጠናክሮ ይቀጥላል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መንግሥት ለሰላም እንዲሁም አምራች ኢንዱስትሪና ልማት የሰጠውን ትኩረት አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎንደር ከተማ 3ኛውን “የኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ንቅናቄ ኤክስፖ…

የአርሶ አደሮች የመኖሪያ መንደር ግንባታ ሲጠናቀቅ የአርሶ አደሩን የኑሮ ዘዬ የሚቀይሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርሶ አደሮች የመኖሪያ መንደር ግንባታ ሲጠናቀቅ የአርሶ አደሩን የኑሮ ዘዬ የሚቀይሩ እና ጤናማ ህይወትን የሚያላብሱት ናቸው አሉ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አራተኛውን እና የክረምት በጎ ፍቃድ ስራ አካል…

በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሩዝን በስፋት ለማምረት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሩዝን በስፋት ለማምረት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በ2017/18 መኸር እርሻ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በሩዝ ሰብል…

በጋምቤላ ክልል 332 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል 2 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 332 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ስራ ጀምረዋል። የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሎው ኦቦኬ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ500 በላይ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት…

ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ዘመናዊ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቀ ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ጠንካራ የመከላከያ ሠራዊት መገንባቱን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ በመከላከያ ሠራዊት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የተገኙ ስኬቶችንና ቀጣይ ተልዕኮዎችን በተመለከተ…

የተቋማትና ማህበራት ተወካዮች የየቡድን አጀንዳዎችን ለጠቅላላ ተሳታፊዎች አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ተቋማትና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች የየቡድን አጀንዳዎችን በሰብሳቢዎች አማካይነት ለጠቅላላ ተሳታፊዎች አቅርበዋል። የቀረቡት ዝርዝር አጀንዳዎች ከሰባት ቡድኖች በሚመረጡ ወኪሎቻቸው አማካይነት እጅግ…

ሀዋሳ ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ መቻልን 3 ለ 1 አሸንፏል። የሀዋሳ ከተማን ማሸነፊያ ግቦች አሊ ሱሌማን፣ ተባረክ ሄፋሞ እና አቤኔዘር ዮሐንስ አስቆጥረዋል። መቻልን ከመሸነፍ ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ምንይሉ…

ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 67 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል። የክልሉ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ቢሮ ኃላፊ ኢስማኤል ዩሱፍ በክልሉ በዘንድሮው የበጀት ዓመት ለባለሃብቶች…

የዛሬን ችግር በውይይት መፍታት የሁላችንም ድርሻ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ተሳታፊዎች በጋራ የሐሳብ ተዋጽኦ የጸናች ሀገርን ለትውልድ ለማስረከብ የዛሬን ችግር በውይይት መፍታት የሁላችንም ድርሻ ነው አሉ። ለዚህም የሚፈለገውን ድርሻ ለመወጣት በንቃት እየተሳተፍን ነው…