Fana: At a Speed of Life!

ክልሉ ከ38 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ38 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቅርቧል። የክልሉ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ አማኑኤል ብሩ እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 34 ሺህ 254 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ…

የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት በቀጣይ ዓመታት የሚኖረውን የማክሮ ኢኮኖሚ ትንበያ ማዕከል ያደረገ ነው – አቶ አሕመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት በቀጣይ ዓመታት የሚኖረውን የማክሮ ኢኮኖሚ ትንበያ ማዕከል ያደረገ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ የተሟላ ማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አፈጻጸምና በሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት…

እየመጣ ያለውን ለውጥ በተገለጠ ዓይን ማየት፣ መጠበቅና መደገፍ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እየመጣ ያለውን ለውጥ በተገለጠ ዓይን ማየት፣ መጠበቅና መደገፍ ያስፈልጋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ባደረጉት ልዩ ቃለ መጠይቅ በሀገሪቱ…

የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ20 ዓመት ያላነሰ ጊዜ በተከታታይነት እያደገ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ20 ዓመት ያላነሰ ጊዜ በተከታታይነት እያደገ መጥቷል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ባደረጉት…

ደስታ ሙሉ የሚሆነው ሌሎችን መርዳት ሲቻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አል ዓድሃ በዓል በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ ሐይማኖታዊ ትዕዛዛትን በማከናወን ይከበራል፡፡ በዓሉ ዒድ አል አድሃ ወይም የዕርድ ቀን (በዓረብኛ የሙን ነኽር) ተብሎ እንደሚጠራ በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ መስጂዶች የእስልምና መምህር የሆኑት…

የስሎቬኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ በግብርናው መስክ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ፕሬዚዳንት ፒርክ ሙሳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር በአዲስ አበባ የሚገኘውን ዘመናዊ የንብ ማነቢያ ሰርቶ ማሳያን መርቀው ከፍተዋል። ኢትዮጵያ በሌማት ትሩፋት የያዘችውን ግብ ለማሳካት ያስችላል የተባለውንና የጥራት ደረጃ የጠበቀ የማር ምርት ለማግኘት…

ቀጣናዊ ልማትን ለማሳደግ በትብብር መስራት አስፈላጊ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያን በመሰረተ ልማት ለማስተሳሰር ያለመ የምስራቅ አፍሪካ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በዚህ ወቅት÷ የቀጣናው ሀገራት የንግድ ትብብርን ማጠናከር የሚችሉ መሰረተ ልማቶችን በመገንባት ቀጣናዊ…

ኢትዮጵያና ስሎቬኒያ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ስሎቬኒያ ሪፐብሊክ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የስሎቬኒያን ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር በብሔራዊ ቤተመንግስት ተቀብለው አነጋግረዋል። ከውይይቱ በኋላ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ…

በክልሉ ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተለያዩ ከተሞች ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። እንደ ሀገር የኮሪደር ልማት ሥራ በመዲናዋ ከተጀመረ ወዲህ በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ከተሞች ትኩረት ተሰጥቶት በስፋት…

የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ የተረጅነት አስተሳሰብን በመሻገር የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት ሁነኛ መሳሪያ ነው አሉ። ምክር ቤቱ በ34ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ…