Fana: At a Speed of Life!

የስራ ባልደረቦቹን የይለፍ ቃል በመጠቀም ከ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ወደ ሌላ ግለሰብ ያስተላለፈው የባንክ ሰራተኛ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የሙስና ወንጀል ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ የስራ ባልደረቦቹን የይለፍ ቃል በመጠቀም ከ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ከሁለት የባንኩ ደንበኞች አካውንት ከፍቃዳቸው እና ከዕውቅናቸው ውጭ ወደ ሌላ ግለሰብ…

ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች እና ከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የቀረቡ የሳይበር ደኅንነት ምርትና አገልግሎቶችን ጨምሮ የኢትዮጵያ…

በ2015 ከቅባት እህሎች ወጪንግድ ከ300 ሚሊየን ዶላር በላይ ለማግኘት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት ወደ ውጪ ከሚላኩ የቅባት እህሎች ከ 300 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስትሩ አማካሪ መስፍን አበበ ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ ኢትዮጵያ…

ዛሬ አመሻሽ በመላው ዓለም ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓመቱ ለሁለተኛ እና ለመጨረሻ ጊዜ የሚታየው የፀሐይ ግርዶሽ በመላው ዓለም ተከስቷል፡፡ በዓመቱ ለሁለተኛ ጊዜ የተከሰተው ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ ÷ ጨረቃ በፀሐይ እና በመሬት መካከል የምታልፍ በመሆኗ የተከሰተ ነው፡፡ ክስተቱ አብዛኛውን…

ተመድ በዩክሬን የኒውክሌር ፍተሻ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ በዩክሬን ይፋ ያልሆነ የኒውክሌር ኃይል የማብላላት እንቅስቃሴ መኖር አለመኖሩን ለማረጋገጥ የቁጥጥር ቡድኑን ወደ አካባቢው ሊልክ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ እንደ ቢቢሲ ዘገባ የኤጀንሲው የቁጥጥር ቡድን በየትኛው…

ባሕርዳር የማዕድን ኢንቨስትመንትና ልማት የንቅናቄ መድረክ እያስተናገደች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የማዕድን ኢንቨስትመንትና ልማት ንቅናቄ መድረክ በአማራ ክልል ባሕርዳር እየተካሄደ ነው። የክልሉን የማዕድን ሐብቶች የተመለከተ ምክክር እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በውይይት መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ፣…

ብሔራዊ ባንክ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ባንክ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በጸደቀው የባንክ ስራ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እና የዳያስፖራ ረቂቅ አዋጅላይ እየተወያየ ነው። ውይይቱ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ነው እየተካሄደ ያለው። ውይይት የሚደረግባቸው እና የግብአት ሀሳብ…

ኢራን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ልትሸጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በራስ ዐቅም ያመረተቻቸውን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ለመሸጥ የኮንትራት ስምምነት መፈራረሟ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ኢራን 85 በመቶ የሚሆነውን ከጋዝ አቅርቦት ጋር የተያያዙ መሳሪያዎች እና ቁሶች በሀገር ውስጥ የማምረት ዐቅም እንዳላት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአብራሪነት ያሰለጠናቸውን 236 ሰልጣኞች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን አብራሪነት ያሰለጠናቸውን 236 ሰልጣኞች አስመረቀ፡፡ አየር መንገዱ ባለፉት ሁለት ዓመታት በአቪየሽን አካዳሚው በክፍል ውስጥና በተግባር ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡ በምረቃ ሥነ-…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጉብኝት ጅማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጉብኝት ጅማ ከተማ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅማ የገቡት ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር በመሆን ነው። ልዑኩ ጅማ ሲደርስም በመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና…