Fana: At a Speed of Life!

ከመተማ – ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚሰራ ጠላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – መምሪያው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተማ - ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም የጠላት ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና የሕዝብ ደኅንነት መምሪያ አስጠነቀቀ። የምዕራብ ጎንደር ዞን ሠላምና የሕዝብ…

ኢጋድ በኢትዮ- ኬንያ ድንበር የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢጋድ በኢትዮ- ኬንያ የጋራ ድንበር የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ "ሞያሌ-ሞያሌ" የተሰኘ ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ አድርጓል። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ከኢትዮጵያና ኬኒያ ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር በመሆን…

በጌዴኦ ዞን በህገ ወጥ መንገድ የተወረረ ከ6 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬት ተመላሽ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ የተወረረ ከ6 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬትማስመለሱን የጌዴኦ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ አስታወቀ። መምሪያው "ከተሞችን በፕላን በመምራት ህገ ወጥ የመሬት ወረራን እንከላከል " በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው…

የሶማሌ ክልል ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ፅህፈት ቤት 10 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ፅህፈት ቤት ለዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ ግንባታ የሚሆን 10 ሺህ ሄክታር መሬት አስረከበ። በርክክቡ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ መሀመድ ዩሱፍ÷…

አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኃይል ከተባባሪዎቹ ጋር በመሆን ከአዲስ ዘመን -እብናት-አምደወርቅ የሚያገናኘውን የተከዜ ወንዝ ድልድይ አፈረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሕዝብ የባህል፣ የታሪክና የሃይማኖት መገለጫዎች እንዲሁም መሰረተ ልማቶች በማውደም የሚታወቀው አሸባሪው የትህነግ ቡድን የተከዜ ድልድይን በማፍረስ የአካባቢውን ማህበረሰብ ትስስር አቋርጧል፡፡ የአሸባሪው ትህነግ መሰረተ…

በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ለሚኖሩ ስደተኞች የተጠናከረ ድጋፍ ያስፈልጋል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተመድ ጠላቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን አቶ ደመቀ በኒውዮርክ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዴ ጋር ተገናኝተው ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በስደተኞች አያያዝ፣ በድጋፍ አሰጣጥ እና በስደተኞች ካምፕ…

በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮያውያን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው የወረባቦ ወረዳ ነዋሪዎች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በወረባቦ ወረዳ 018 ቀበሌ ድጋፍ ያደረጉት በብሪታኒያ የሚኖሩ የኢቅራዕ ኢትዮጵያውያን ማህበር…

የምስራቁ አጎራባች ክልሎች የጋራ ኮማንድ ፖስት ስብሰባ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት የምስራቅ አጎራባች ክልሎች የጋራ ኮማንድ ፖስት ስብሰባ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። የጋራ ኮማንድ ፖስቱ በወንጀል መከላከል ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎችን ሪፖርት ገምግሞ በቀጣይ መሰራት በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡…

ለመከላከያ ሠራዊት የማደርገውን ድጋፍ አጠናክሬ እቀጥላለሁ- የኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት በተደረገው የኃብት ማሰባሰብ ድጋፍ ለጨረታ የቀረበውን ምስል የኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት በግማሽ ሚሊየን ብር ዋጋ ጨረታዉን አሸንፏል፡፡ የኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ…

በጅማ ከተማ በህገወጥ መንገድ የተከማቸ መድሃኒት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ጄኔቫ በተባለ ሆቴል ከምድር በታችና በላይ በተገነቡ 3 ክፍሎች ውስጥ የተከማቸ መድሃኒት ተያዘ። የከተማው ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት የጤናና ጤና ነክ ቁጥጥር አስተባባሪ አቶ አክበር ከማል እንደገለፁት÷ ከዚህ ቀደም ጅማ መናኸሪያ…