Fana: At a Speed of Life!

የመስቀልና የደመራ በዓል በሠላም እንዲከበር ዝግጅቴን ጨርሻለሁ – የደሴ ከተማ የሕዝብ ሠላምና አስተዳደር ጸጥታ መምሪያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የሕዝብ ሠላምና አስተዳደር ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ ኢንስፔክተር ሀሰን መሀመድ የመስቀል በዓል በሠላም እንዲከበር ሠላም በማስፈን ረገድ ዝግጅት ተደርጎል ብለዋል። ከሃይማኖት አባቶች፣ ከጸጥታ አካላትና ከአገልግሎት ሰጪዎች ጋር ውይይት…

ከ97 በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ያላገኙ የገጠር ከተሞች ተጠቃሚ ሆነዋል – የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ97 በላይ የገጠር ከተሞችን በባለፈው በጀት ዓመት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጉን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ። የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አቶ ማህተቤ አለሙ እንደገለጹት÷ ከ3 ሺህ 800 ኪሎ ሜትር በላይ…

ከኤሌክትሮኒክስ ንግድ ጋር ተያይዞ የዲጂታላይዜሽን ስራዎች እንዲያፋጠኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሮኒክስ የተሰጠ ማንኛውም መረጃ በወረቀት ከተሰጠ መረጃ ጋር እኩል ህጋዊ እንደሆነ ተገለጸ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር አብዮት ባዩ÷ ዜጎች የዲጂታል አገልግሎት ላይ…

የአዋሽ መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል በሄክታር 35 ኩንታል ምርት የሚሰጥ ምርጥ ዘሮችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል በሄክታር 35 ኩንታል ምርት የሚሰጡ የቆላ ጥራጥሬ ሰብሎችን ምርጥ ዘር በምርምር አውጥቶ ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ማድረጉን ገለፀ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በድሩ በሽር እንደገለፁት፤ ከፍተኛ ምርት…

አቶ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሠራዊት እና በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሐብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር የሽብር ቡድኑን ህወሓት እየተፋለመ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ሃይሎች፣ ሚሊሻ እና ፋኖ የድጋፍ እንዲሁም ለሰሜን ጎንደር ዞን ተፈናቃዮችየ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል። ባለሐብቱ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሰሚ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዩክሬኑ ሰሚ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት በተካሄደው ሰምምነት መሰረት ሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመሳሰሉባቸው…

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተመሰረተበትን 100ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተመሰረተበትን 100ኛ ዓመት በዓሉን አከበረ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሽታውን ዋለ ÷ድርጅቱ መስከረም 14 ቀን 1914 ዓ.ም በ15 የሰው ኃይልና በእጅ በሚሰራ አነስተኛ ማሽን የህትመት ስራ መጀመሩን…

የጉምሩክ ኮሚሽን “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ንቅናቄን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረዉን "የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ሀገራዊ ንቅናቄ መቀላቀሉን ምክትል ኮሚሽነር ሙሉጌታ በየነ ተናግረዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ዛሬ በሁሉም ቅርንጫፎቹ የሚገኙ ሰራተኞቹ በተሳተፉበት መርሀ…

ኢትዮ ቴሌኮም በ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገዛቸውን ደብተሮች የመግዛት አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለ2014 የትምህርት ዘመን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የገዛቸውን ከ600 ሺህ በላይ ደብተሮች በመላ ሀገሪቱ እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ÷ ተማሪዎችን ማገዝ የነገውን…

የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች 26 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ አልባሳት፣ መገልገያ ቁሳቁስና ምግብን ያካተተ ነው። የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር…