የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ቡና ላይ እሴት ለመጨመር ከጣሊያኑ ’ኢሊካፌ’ ጋር የውል ስምምነት ተደረገ Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ላይ እሴት ለመጨመር የሚያስችል የውል ስምምነት ከጣሊያኑ ‘ኢሊካፌ’ ኩባንያ ጋር ማድረጉ ተገለጸ። የጣሊያኑ ኩባንያ የኢትዮጵያን የቡና የጥራት ደረጃ ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና ለመሥጠት መስማማቱም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለተመድ የሰብዓዊ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለተባበሩት መንግስታት ሰብዓዊ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ በተለይም በአማራ ክልል ስላለው የሰብዓዊ ሁኔታ ለተመድ የሰብዓዊ ድርጅቶች ገለጻ…
የሀገር ውስጥ ዜና የናይጄሪያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ሥምምነት ላይ ተደረሰ Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ሥምምነት ላይ ተደረሰ፡፡ ባለሐብቶቹ በኢትዮጵያ ከሚገኙ አቻ ተቋማትና ባለሐብቶች ጋር ተገናኝተው እንዲሠሩ ሁኔታዎች እንደሚመቻችላቸው መገለጹን በሌጎስ በተካሄደው ዓለምአቀፍ የንግድ…
Uncategorized ከ17 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት መታረሱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015/16 የመኸር እርሻ ከ17 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት መታረሱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን ÷ በ2015/16 የመኸር እርሻ እንዲሁም የበልግና የመስኖ የግብርና ሥራን በተመለከተ መግለጫ…
ስፓርት አትሌት ለተሠንበት ግደይ በኒውዮርክ ማራቶን እንደምትካፈል ተነገረ Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ሕዳር 5 ቀን 2023 በሚካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን ውድድር የሴቶች የ10 ሺህ ሜትር እና የግማሽ ማራቶን የዓለም ሪከርድ ባለቤቷ አትሌት ለተሠንበት ግደይ እንደምትካፈል ተገለጸ። አትሌት ለተሠንበት ባለፈው ዓመት በቫሌንሲያ በተካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና 33ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው Alemayehu Geremew Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 33ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ “የሀገራዊ ምክክር እድሎች እና ስጋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ አሁን ላይ በሚስተዋሉ ግጭቶች እና መፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ ባንክ ገዢ ከአውሮፓ ኅብረት ተወካይ ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Aug 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምኅረቱ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ተወካይ አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ውይይቱ አሁን ላይ ኢትዮጵያ በምትከተለው የገንዘብ ፖሊሲ ላይ ያተኮረ መሆኑን የባንኩ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል የጥናትና ምርምር ተቋማት ፎረም ተመሰረተ Alemayehu Geremew Aug 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የጥናትና ምርምር ተቋማት ፎረም ዛሬ በይፋ ተመስርቷል። ፎረሙ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ፣ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እና ሌሎች የጥናትና ምርምር…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልፅግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤቶች “የጀጎል ቃል ኪዳን” የተሰኘ የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ Alemayehu Geremew Aug 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽኅፈት ቤት ከክልልና ከተማ አሥተዳደር ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤቶች ጋር "የጀጎል ቃል ኪዳን" የተሰኘ የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ በሐረሪ ክልል ከነሐሴ 22 ቀን ጀምሮ የ2015…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፍሎሪዳ የመሬት መንሸራተት ባስከተለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ መመታቷ ተነገረ Alemayehu Geremew Aug 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍሎሪዳ የመሬት መንሸራተት ባስከተለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ መመታቷ ተሰምቷል፡፡ "ኢዳሊያ” የተሰኘው ይኸው አውሎ ንፋስ የፍሎሪዳን ነዋሪዎች ሕይወት ሥጋት ላይ እንደጣለና ፍጥነቱም 201 ኪሎ ሜትር በሠዓት ሆኖ እንደተመዘገበ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡…