በአላማጣ አሸባሪው ህወሓት ለታጣቂዎቹ አከማችቶት የነበረው ከ3 ሺህ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ለራያ አላማጣ ህዝብ የሚመጣውን የእርዳታ እህል ለህዝቡ ሳያደርስ ለታጣቂዎቹ ቀለብ እንዲውል በየመጋዝኖቹ እና ወፍጮ ቤቶች አከማችቶት ተገኝቷል።
በአላማጣ ከተማ በተለያዩ የእህል መጋዝኖችና ወፍጮ ቤቶች ከ2 ሺህ 500 ኩንታል…