ባለስልጣኑ በ2015 በጀት ዓመት ከቡና ምርት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የቡና ምርትን ወደ ውጭ በመላክ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ ከፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…