Fana: At a Speed of Life!

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አካላት ያለምንም ልዩነት አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አካላት ያለምንም ልዩነት አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ አገልግሎቱ ኢትዮጵያ ከ26 ሀገራት ከለላና ጥበቃ ፈልገው ለመጡ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች…

ወደ ሰላም የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት ሌሎች የታጠቁ ሃይሎችም እንዲከተሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና የኦነግ ታጣቂዎች ከፍተኛ አመራር አባላት መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት መሰረት የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት በመከተል የቀሩትም እንዲመጡ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ጥሪ አቀረበ። የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት…

ደህንነቱ የተጠበቀ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር እንሰራለን – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደህንነቱ የተጠበቀ እና ውጤታማ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ድርጅቶች ጋር በትብብር እንሰራለን ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እና…

የአፍሪካን የኢንዱስትሪ ዕድገት ለማፋጠን ለወጣትና ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የሚደረገው ድጋፍ ይጠናከራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሳምንት የሴቶችን አቅም ማጎልበት፣ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ዕድሎችን መጠቀም፣ አጋርነትን ማጠናከር እና ፈጠራን ማበረታታት ታሳቢ በማድረግ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የኢንዱስትሪ፣ ማዕድን፣…

በሽግግር ፍትሕ የሕግ ረቂቆች ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን ለማስተግበር በተዘጋጁ ረቂቅ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ሥላሴ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት…

የክልላዊ የአጀንዳ ልየታ ምክክር መድረክ አመቻቾች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረጡ የኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ 48 አመቻቾች ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ክልላዊ የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ ታሕሣሥ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አዳማ…

በሻምፒየንስ ሊጉ አተላንታ ከሪያል ማድሪድ የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ስድስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲካሄዱ ቤርጋሞ ላይ አተላንታ ሪያል ማድሪድ እና አተላንታ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ ዳይናሞ ዛግሬብ ከሴልቲክ እንዲሁም ዢሮና ከሊቨርፑል…

የአለም ንግድ ድርጅት ድርድር ብሔራዊ ኮሚቴ አባላት በ5ኛዉ የሥራ ቡድን ስብሰባ ሠነዶች ላይ ምክክር እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ የአለም ንግድ ድርጅት ድርድር ብሄራዊ ኮሚቴ አባላት ኢትዮጵያ በቅርቡ በምታካሂደው 5ኛው የስራ ቡድን ስብሰባ ስነዶች ላይ በጄኔቫ የአለም ንግድ ድርጅት ዋና ፅህፈት ቤት እየተወያዩ ነው፡፡ በምክክሩ በዝርዝር የድርድር ነጥቦች ዙሪያ የተግባር…

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው የአፍሪካ ስታርት አፕ ጉባዔ እና አውደ-ርዕይ በአልጄሪያ አልጀርስ እየተካሄደ ነው። ከጉባዔው ጎን ለጎን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የዕውቀት ኢኮኖሚ፣ ስታርት አፕና ማይክሮ ኢንተርፕራይዝ ሚኒስትር…

በብሬል የተዘጋጀው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1333/2016 በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ በብሬል ተዘጋጅቶ ለዓይነሥውራን ዜጎች ለአገልግሎት ቀረበ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በዚህ ወቅት÷ አዋጁ በብሬል እንዲዘጋጅ የተደረገው…