Fana: At a Speed of Life!

ጠንካራና የታፈረች ህብረ ብሔራዊት ሀገር ለመገንባት በጋራ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ መግባባት ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አንድነት የሚገለጥባት ድንቅ ምድር ናት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮርን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮር አኩሪ የድል ልምዶች በተሞክሮ በመውሰድ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የኮሩ አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮከብ ኮር የሦስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል “ተወርዋሪ…

19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ በስኬት ተከብሮ መጠናቀቁን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰለሞን በሰጡት መግለጫ÷19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን…

ሀገራዊ ለውጡ ከይስሙላ ፌዴራሊዝም ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ ከይስሙላ ፌዴራሊዝም ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ድምቀት ተከበረ ። አቶ…

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች…

ከለውጡ ወዲህ በሕዝቦች መካከል ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን የሚያጠነክሩ ሰፋፊ ሥራዎች ተሰርተዋል- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በህዝቦች መካከል ከልዩት ይልቅ አንድነትን ሊያጠነክሩ የሚያስችሉ ሰፋፊ ሥራዎች መሰራታቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ…

አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ዝግጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር 19ኛው የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን ለማክበር በአርባምንጭ ከተማ እየተደረገ የሚገኘውን የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅት ተመልክተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዓሉን አስመልክቶ ሲምፖዚየም…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘርፉ እያበረከተ ላለው የላቀ አስተዋፅዖ ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያበረከተ ላለው የላቀ አስተዋፅዖ ሽልማት ተበረከተለት። አየር መንገዱ በናይጄሪያ አቡጃ በተካሄደው የቱሪዝምና ትራንስፖርት ኤክስፖ ለናይጄሪያ የቱሪዝም ኢንደስትሪ ዕድገት በአየር ትራንስፖርቱ…

ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ትውልዱ ላይ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ትውልዱ ላይ ቀድሞ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 21ኛው የፀረ ሙስና ቀን"ስነ ምግባራዊ ትውልድ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ በፓናል ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ይገኛል ፡፡…