Fana: At a Speed of Life!

10 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸው 10 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸውን ኮርፖሬሽኑ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮች እና የድሬዳዋ ነፃ…

አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ። የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ከሕዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳዳር ሆነው መሾማቸውን መግለጹን ኢዜአ ዘግቧል።

አንድነታችንን ለመናድ ያሰቡ ባንዳዎች ህልም በመከላከያ ሠራዊትና በህዝባችን ትብብር ከሽፏል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠላቶች ተደግፈው አንድነታችንን ለመናድ ያሰቡ ተላላኪ ባንዳዎች ህልም በመከላከያ ሠራዊትና በህዝባችን ትብብር ከሽፏል ሲሉ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለጹ፡፡ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ የካራማራ ኮርስ ሰልጣኝ…

የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ችግሮችን በውይይት በመፍታት በጋራ መስራት እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ለሀገር ዕድገት በትብብር መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ በመቐለ የተሀድሶ ስልጠና ማዕከል የገቡ 320 የቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠናቸውን በማጠናቀቅ የዘላቂ ማቋቋሚያ የገንዘብ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ አዳዲስ ሹመቶችን ሰጥቷል ፡፡ በዚህ መሰረትም፦ 1. አቶ ግርማ ሰይፉ - የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ 2. ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ- የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር 3. ወ/ሮ ኒዕመተላህ…

አቶ ኦርዲን የኮሪደር ልማት ሥራ ኢኮኖሚን ለማነቃቃት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪክልል እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ሥራ ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ መንገዶች ባለ ስልጣን ዋና ስራ አስፈፃሚ መሃመድ አብዱረህማን(ኢ/ር) የተመራ ልዑክ…

በእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት የተመራ ልዑክ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጂን ሊኩን የተመራ የልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኘ። የልዑካን ቡድኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም ከአየር መንገዱ…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማስፋት እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን የንግድ ሚኒስትር ጃም ከማል ካን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ ሀገራት በንግዱ ዘርፍ…

የኢትዮጵያ ዓይን ባንክ በክልሎች ተጨማሪ ቅርንጫፎችን ሊከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዐይን ባንክ የዓይን ብሌን ልገሣን ለማበረታታት በክልሎቸ ተጨማሪ ማዕከላትን ሊከፍት መሆኑን አስታውቋል። ባንኩ በኢትዮጵያ የዓይን ብሌን ልገሣን ባህል ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል፡፡…

ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ጉራሮ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እናት ሀገራቸውን ለ35 ዓመታት በውትድርና ሙያ ያገለገሉት ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ጉራሮ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ከአባታቸው ከአቶ ኢንጊ ጉራሮ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ተሸቴ ፋኔ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን…