Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተግባር የተገለጠበት ድል ነው- ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት ኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተግባር የተገለጠበት ድል መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ የ128ኛው የዓድዋ ድል በዓልን…

ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) በተከሰበት የወንጀል ክስ በ 1 ዓመት ቀላል እስራትና በ2 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) በተከሰበት የወንጀል ክስ በአንድ አመት ቀላል እስራት እና በሁለት ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ…

የውሃ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሃብት አስተዳደር ሥራዎችን ለመደገፍ በኢትዮጵያ ካሉ 12 ተፋሰሶች ውስጥ ለልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ባላቸው በተወሰኑ ተፋሰሶች ላይ…

አርማዳ ሆልዲንግ ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮች መዋዕለ-ነዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዱባዩ አርማዳ ሆልዲንግ ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና ነፃ የንግድ ቀጠና መዋዕለ-ነዋይ ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከግሩፑ ባለቤት መሀመድ ራሂፍ ሀኪሚ…

ለውጡ በክልሎች መካከል የነበረውን የሀብት ክፍፍል ቅሬታና አለመተማመን ፈትቷል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውጡ በክልሎች መካከል የነበረውን የሀብት ክፍፍል ቅሬታና አለመተማመን መፍታት ችሏል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ። ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በፌዴራል የመሰረተ ልማት ፍትሃዊነት ስርጭት…

2 ሺህ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ የሚሆኑ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን በኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችል የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ የፓን…

ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ምንጩን ደብቆ ለሌሎች ግለሰቦች አስተላልፏል የተባለው ተከሳሽ በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባንክ ደንበኞች ሂሳብ ተቀንሶ ገቢ የተደረገለትን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ምንጩን ደብቆ ለሌሎች ግለሰቦች አስተላልፏል የተባለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል…

የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 658 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በደብረብርሀን እና በአሰላ የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋማት ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 658 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ አስመርቋል። ለሁለት ዓመታት ትምህርታቸውን…

የሁለት ውሃዎች ዐቢይ ስትራቴጂ መጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ዋልታ እና የሁለት ውሃዎች ዐቢይ ስትራቴጂ መጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት እና በአዲስ ዋልታ በጋራ የተዘጋጀው የሁለት ውሃዎች ዐቢይ…

በ6 ወራት ውስጥ ብቻ 1 ሺህ 358 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት 1 ሺህ 358 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታዋ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ…