Fana: At a Speed of Life!

የአንጋፋው ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ ሥርዓተ-ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመን ተሻጋሪ ሥራዎቹ የሚታወቀው አንጋፋው ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጽሟል፡፡ ድምፃዊው ባደረበት ህመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከትናንት በስቲያ ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣…

መንግስት ለሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት ያልተቆጠበ ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ስኬታማነት የሚያደርገውን ያልተቆጠበ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ ተናገሩ። የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ…

የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ የዲፕሎማሲ ስኬት የተገኘበት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ የዲፕሎማሲ ስኬት የተገኘበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ መደበኛ መግለጫ ተሰጥቷል፡:…

የከተሞች የመንግስት ተቋማት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው የከተሞች የመንግስት ተቋማት ጉባኤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም  ግምገማ ተካሂዷል፡፡ የከተማና መሰረተ…

ከህዝብ ጥያቄ አንጻር አሁንም በርካታ ስራዎች አሉብን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት በርካታ ያሳካናቸው እና ውጤታማ የሆኑ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም ከህዝብ ጥያቄ አንጻር አሁንም በርካታ ክፍተቶች እና ርብርብን የሚጠይቁ ስራዎች አሉብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡…

የድርሻ ገበያ እና ልውውጥ መጀመር ኢትዮጵያ የእድገት ትልሟ እውን እንዲሆን አዳዲስ ካፒታል በመሳብ ጨዋታ ቀያሪ ይሆናል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የድርሻ ገበያ እና ልውውጥ (ስቶክ ማርኬት ኤንድ ኤክስቼንጅ) መጀመር ኢትዮጵያ የእድገት ትልሟ እውን እንዲሆን አዳዲስ ካፒታል በመሳብ ጨዋታ ቀያሪ ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ ጉባኤውን በማሰናዳት ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር ሰርታለች – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን በማሰናዳት ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር ሰርታለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡ በጉባኤው ዙሪያ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና አምባሳደር…

የ2ኛው የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድን ለማዳበር ያለመ ግምገማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀውን የሁለተኛው የመካከለኛ ዘመን (የ2016-2018) የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድን ይበልጥ ለማዳበር ያለመ ግምገማ አካሄደ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)…

ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር ) ከዩኒዶ ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ዋና ዳይሬክተር ገርድ ሙለር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በኢኮኖሚ ሪፎርሙና በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ዙሪያ ሚኒስትሯ…

87ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 87ኛው የየካቲት 12 መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሥድስት ኪሎ የሰማዕታት ሐውልት ተከብሯል፡፡ ዕለቱ የአዲስ አበበ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የታሰበው፡፡…