Fana: At a Speed of Life!

የኮንዶሚኒዬም በር ገንጥሎ በመስረቅና ግለሰብ ደብድቦ በመዝረፍ የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንዶሚኒዬም በር ገንጥሎ በመስረቅና ግለሰብ ደብድቦ ንብረት በመዝረፍ የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ እስከ አምስት አመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ የሸገር ከተማ የኮዬ ፌጬ ወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ። የቅጣት ውሳኔ…

የብልጽግና ፓርቲ ‘ከዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል መሪ ሃሳብ በአባላት ደረጃ ስልጠና እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮቹ ‘ከዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል መሪ ሃሳብ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና በአባላት ደረጃም መቀጠሉ አስታውቋል፡፡ ሀገር አቀፍ የስልጠና መርሀ ግብሩ መንግስታዊ የመሪነት አቅምን ለማሳደግ ጉልህ ሚና…

ወላይታ ሶዶ ለከተሞች ፎረም ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ከተማ ከየካቲት 9 እስከ የካቲት 15 ቀን 2016ዓ.ም ለሚከበረው የከተሞች ፎረም ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተገለፀ፡፡ ከተማዋ ከየካቲት 9 እስከ የካቲት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከበረውን የከተሞች ሣምንት…

በጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተመራው ልዑክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድልኤታ መሀመድ ድልኤታ የተመራው የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ጎብኝቷል፡፡ በፕሬዚዳንቱ የተመራው የልዑካን ቡድን ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ደረጃ የሰው ዘር አመጣጥ ላይ…

በአባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ኦዳ ፍርድ ቤት ቀረበ። የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የፖሊስን የጥርጣሬ መነሻና የተጠርጣሪውን መከራከሪያ ነጥብ ተመልክቷል።…

ጥቂት ስለ ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በኮንታ ዞንና በዳውሮ ዞን መካከል የሚገኝ እና በዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው፡፡ ብሔራዊ ፓርኩ በ1997 ዓ.ም በኮንታና በዳውሮ ህዝቦችና አስተዳደር…

በጅቡቲ ፓርላማ አፈ-ጉባኤ የተመራ ልኡክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ፓርላማ አፈ-ጉባኤ ዲሌታ መሀመድ የተመራ ልኡክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልኡኩ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አቀባበል አድርገውለታል። አፈ ጉባኤው ዲሌታ…

በአቶ አባተ አበበ ግድያ ሲፈለግ የነበረው አቶ ተስፋዬ ሆርዶፋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አባተ አበበ ግድያ ሲፈለግ የነበረው አቶ ተስፋዬ ሆርዶፋን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አቶ አባተ አበበ የተባሉ ግለሰብ ታህሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ ዝቅ ብሎ…

የአማራ ክልልን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ የተቀናጀ ሥራ እየተሠራ በመሆኑ ሕዝቡ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን የብጥብጥ እና የሁከት ማዕከል ለማድረግ የሚያስችል ተደጋጋሚ የሕገ ወጥ መሳሪያ ዝውውር በቁጥጥር ስር ውሏል። የአማራ ክልልን ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ታሳቢ ያደረጉ እና በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የሕገ ወጥ…

ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተደረገ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ ከዓመት ወደ ዓመት በአረንጓዴ ዓሻራችን ላይ አተኩረን እንሰራለን…