Fana: At a Speed of Life!

ኡስታዝ አቡበከርን በማገት መኪናውን ሊነጥቁ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የቀረበው ዝርዝር ክስ በንባብ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለውን ግለሰብ በማገት መኪናውን ሊነጥቁ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የቀረበው ዝርዝር ክስ በንባብ ተሰማ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በሰባት ተከሳሾች ላይ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጁባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ከሰዓት ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብተዋል። አቶ ደመቀ ጁባ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የዱቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጀምስ ሞርጋን…

ስለ ሀሞት ጠጠር አጋላጭ ምክንያቶች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐሞት ከረጢት/ፊኛ ጠጠር በተለምዶም የሐሞት ጠጠር የሚባለው የሐሞት ፊኛ ውስጥ ጠጠር ሲከማች ነው። ይህ ጠጠር ለምን እና እንዴት እንደሚፈጠር ሳይንሳዊ ድምዳሜ ላይ መድረስ ባይቻልም የተለያዩ መላምቶችን ግን መጥቀስ ተችሏል። እነዚህም…

የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ማዕድኖችን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱት የፀሐይ ሪል ስቴት ጀነራልማናጀርን ጨምሮ 9 የውጭ ሀገር ዜጎች የዋስትና ጥያቄ ውድቅ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተም እና የተለያዩ ማዕድኖችን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱት የፀሐይ ሪል ስቴት ጀነራል ማናጀርን ጨምሮ 9 የውጭ ሀገር ዜጎች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። ፍርድ ቤቱ የተከሳሾቹን የዋስትና ጥያቄና…

ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር በኢኮኖሚና በዲፕሎማሲ የትብብር መስክ ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። የጀርመን ብሔራዊ የአንድነት ቀን አዲስ አበባ በሚገኘው የጀርመን…

ሠራዊቱ በሚንቀሳቀስባቸው ቦታዎች ሁሉ የህዝቡ ጠንካራ ደጀንነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው – ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ ሀገርን ለማጽናት በሚያደርገው እንቅሰቃሴ ሁሉ የህዝቡ ደጀንነት ተጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ ገለጹ። 116ኛው የሠራዊት ቀንን በማስመልከት የዕዙ አመራሮችና አባላት…

ፍርድ ቤቱ በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሀኖች ግድያ ጋር ተያይዞ 15 ተከሳሾች ላይ የዓቃቤ ህግ የምስክር ቃል መስማት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሀን ዜጎች ግድያ ጋር ተያይዞ የተከሰሱ የጋምቤላ ክልል የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነሮችና የልዩ ኃይል አዛዦችን ጨምሮ በ15 ተከሳሾች ላይ የዓቃቤ ህግ የምስክር ቃል መስማት ጀመረ።…

የምስራቅ ዕዝ የመከላከያ ሠራዊት የምስረታ ቀንን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ 116ኛውን የመከላከያ ሠራዊት ምስረታ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። በዓሉ "በተፈተነ ጊዜ የሚፀና የድል ሠራዊት" በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ በሚገኘው መኮንኖች ክበብ መሰብሰቢያ…

ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ተቀናጅቶ ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት አባል ሀገራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ተቀናጅቶ ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት አባል ሀገራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። 25ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 14 ቀን…

አቶ አሻድሊ በአብራሞ ወረዳ በመኸር እርሻ የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ርዕሰ-መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በአብራሞ ወረዳ በመኸር እርሻ የለማን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል፡፡ ርዕሰ-መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ በአብራሞ ወረዳ የለማው የስንዴ ሰብል በጥሩ ሁኔታ ላይ…