አገራት የዲጂታል ቴክኖሎጂን ለሰላም ግንባታ መጠቀም ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አገራት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ይዞት የመጣውን እድል ለሰላም ግንባታና ኢኮኖሚ ትስስር መጠቀም ላይ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮች ገለጹ፡፡
ሜክሲኮ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ቱርክና አውስትራሊያ እንደ…