Fana: At a Speed of Life!

የብሪታኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጠል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት ትብብርና ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጠል የሀገሪቱ ፓርላማ ጥምረት ቡድን በመንግስታቸው ላይ ግፊት እንዲያድርጉ ተጠየቀ፡፡ በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን…

የነዳጅ ስርጭት ችግር የሚፈጥሩ የነዳጅ ማደያዎችን እንደማይታገስ ቢሮው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ ስርጭት ችግር የሚፈጥሩ የነዳጅ ማደያዎችን እንደማይታገስ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በየጊዜው በሚስተዋለው የነዳጅ እጥረት ዙሪያ በከተማው ካሉ የነዳጅ ማደያ ባላቤቶች ጋር የተወያየ ሲሆን ÷ በውይይቱ የነዳጅ…

ለ2014/15 የምርት ዘመን የሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ለአርሶ አደሩ ማድረስ እንደሚቻል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የምርት ዘመን የሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ለአርሶ አደሩ ማድረስ እንደሚቻል የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ጋሻው አይችሉህም ከፋና ብሮድካስቲንግ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተመድ የካፒታል ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተባበሩት መንግስታት የካፒታል ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ፕሪቲ ሲንሃ እና ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ሂሳ ኢሳ ቡሁመይድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

ኢትዮጵያ ትልቅ የሥነ-ጥበብ ታሪክ ያላት ሀገር ናት -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማኅተም መሳልን የራሱ መገለጫ ያደረገው ኢትዮጵያዊ ሠዓሊና መምህር ኃይሌ ክፍሌ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴን በዚሁ የአሳሳል ዘዴ በመሣል አበርክቶላቸዋል፡፡ ሠዓሊው በታሪክ የሴቶችን ተምሳሌትነት በማሰብ በንግሥተ ሳባ፣ በእቴጌ…

ኢትዮጵያ በዱባይ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የመንግስት ጉባኤ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ በዱባይ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የመንግስት ጉባኤ እየተሳተፉ ነው፡፡ በየአመቱ በሚካሄደው የዱባይ ዓለም አቀፍ የመንግስት ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ያሉት ሚኒስትሩ ጎንለጎንም የሁለትዮሽ…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በአቶ ገላሳ ዲልቦ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቶ ገላሳ ዲልቦ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ÷ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ገላሳ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመላሾችን ከአቀባበል እስከ መልሶ ማቋቋም ያለውን ሂደት ለማሳለጥ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ ስደት ተመላሾችን ከአቀባበል ጀምሮ እስከ መልሶ ማቋቋም ያለውን ሂደት ውጤታማ ለማድረግ ዝግጅት ተጠናቆ ወደስራ መግባቱን የስደተኞች አቀባበል ብሔራዊ ኮሚቴ አስታወቀ። በሳዑዲ እስር ቤቶች በችግር ውስጥ የነበሩ…

ቻይና በዓለም ፈጣን የተባለውን የኤሌክትሪክ መርከብ ስራ ላይ አዋለች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና በዓለም አቀፍ ደረጃ ፈጣን የተባለውን የኤሌክትሪክ መርከብ ስራ ላይ ማዋሏን አስታውቃለች፡፡ 1 ሺህ 3 መቶ መንገደኞችን የመያዝ አቅም ያለው እና በኤሌክትሪክ ባትሪዎች የሚሰራው ይህ መርከብ÷ ትናንት በመካከለኛው ቻይና ሁቤ ግዛት…

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን ሐዋሳ ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን የሐዋሳ ከተማን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የከተማዋ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን ጨምሮ የከተማዋ የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደሩ…