በአማራ ክልል የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት በትኩረት እና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በአማራ ክልል የነዳጅ እጥረትን በዘላቂነት መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና…