አፍሪካውያን እኛ እናውቅላችኋላን ከሚሉ ወገኖች ተፅእኖ ነፃ ለመውጣት በአንድ መቆም ይጠበቅባቸዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን እኛ እናውቅላችኋላን ከሚሉ ወገኖች ተፅእኖ ነፃ ለመውጣት በአንድ መቆም ይጠበቅባቸዋል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ እና የኤዥያ ጥናት መምህር ዶክተር ጌታቸው ካሳ፥ ከ400 አመት በላይ አሜሪካንን በመገንባት…