በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ባቋቋሙት የአስቸኳይ ጊዜ ገንዘብ አሰባሰቢ ኮሚቴ አማካኝነት የተሰበሰበ 10 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ምግብና አልባሳት በአሸባሪው የህውሃት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ።
ኮሚቴው በአሜሪካና አውሮፓ…