Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እና የጃፓንን የንግድ ግንኙነት ለማሻሻል በሚረዱ መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኒቶ ታካኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የኢትዮጵያ እና የጃፓን የንግድ ግንኙነት እና በማምረቻው ዘርፍ ኢንቨስትመንትን ለማሻሻል በሚረዱ መንገዶች…

30 ሰዎች በህገ – ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ 30 ሰዎች በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ መነሻውን ከጎንደር ከተማ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብራሃጅራ ከተማ ባደረገ አይሱዙ የጭነት ተሽከርካሪ ሸራ በማልበስ ወደ…

ወደ መዲናዋ እየገባ ያለው ምርት ለታለመለት አላማ እና ለታሰበለት ህዝብ መዋል አለበት-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ የሸማቾች ማህበራት ጋር እየታየ ያለውን የገንዘብ እጥረት ለመቅረፍ በተሰሩ ስራዎች ላይ ውጤት ማየት መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ የእህል…

የክልሎች የፍልሰት ትብብር ጥምረት ምስረታ በመከናወን ላይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ትብብር ጥምረት በጎንደር፣ አዳማና ይረጋለም ከተሞች መመስረቱን በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የብሔራዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጥምረቱ ምስረታ አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ተከትሎ ክልሎች የየራሳቸውን…

የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶች እንዲከበሩ የሕግ አስከባሪ አካላት ቁጥጥር እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶች እንዲከበሩ የሕግ አስከባሪ አካላት ቁጥጥር እንዲያደርጉ የጤና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸው በኮሮና ቫይረስ…

ከ996 ሚሊየን ብር በላይ ለመንግስት እንዲመለስ ተደርጓል – የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በግማሽ በጀት ዓመቱ ከ996 ሚሊየን ብር በላይና ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆን መደረጉን የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባለፉት 6 ወራት ከክልል ኮሚሽኖች ጋር በተሰራው ስራ…

የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች ላይ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች እና አሽከርካሪዎቻቸው ላይ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ስምንት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች…

296 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 296 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ተመልሰዋል። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

አቶ ስብሃት ነጋና ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማን ጨምሮ በ42 ተጠርጣሪዎች ላይ ዓቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ስብሃት ነጋና ዶክተር አዲስ አለም ባሌማን ጨምሮ በ42 ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አቀረበ፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ባሳለፍነው ሳምንት አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ላይ የቅድመ…

ህብረተሰቡ የትራንስፖርት አገልግሎት በሚጠቀምበት ወቅት የኮቪድ -19 መከላከያ መመሪያዎችን እንዲከተል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት “ደህንነቱ የተጠበቀ ትራንስፖርት ማሳለጥ የብልጽግና መገለጫ ነው” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ንቅናቄ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ…