የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 አመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።
ባለስልጣኑ በሎጅስቲክና ባህር ዘርፎችም በቀጣይ 10 ዓመታት ሊሰሩ የታቀዱ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ይገኛል።
እቅዱም ኢትዮጵያን በመጭዎቹ 10…