Fana: At a Speed of Life!

ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን” በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው ዓመት የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ ይካሄዳል – የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን" በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው 2013 ዓ.ም የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ እንደሚካሄድ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ንቅናቄውን አስመልክቶ የትራንስፖርት ሚንስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ መግለጫ ሰጥተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት መፈናቀላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል ከሐምሌ ወር ጀምሮ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ምክንያት ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በክልሉ የበልግ ዝናብ መጣል ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ…

በ2012 325 ቀበሌዎችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት 325 ቀበሌዎች እና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ2012 ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2013 በጀት ዓመት የትኩረት…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን መድረሱ ተነገረ። በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን 365 ሺህ የደረሰ ሲሆን፥ 183 ሺህ 653 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸው ታውቋል፡፡ 3…

የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን ክርስቲያን አውር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ እና በጀርመን መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሠሩ…

በ2012 በጀት አመት 787 የበይነ መረብ ጥቃቶች ከሽፈዋል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2012 በጀት አመት በተለያዩ ተቋማት ላይ የተቃጡ 787 የሚሆኑ የበይነ መረብ ጥቃት ሙከራዎች ማክሸፉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡   የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ከፍያለው ተፈራ እንዳሉት…

በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ወደ ፅኑ ህክምና የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ወደ ፅኑ ህክምና የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የሚሊኒየም የኮቪድ ህክምና ማእከል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ማእከሉ ከፍተኛ ክትትል የሚያስፈልጋቸውን…

በማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ መሆኑን ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስታወቁ፡፡ ውይይቱ በማዕድን እና ኢነርጂ ዘርፉ ላይ ያተኮረ መሆኑንም ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡…

የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የታላቁ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው። በቅርቡ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ 33 ሚሊዮን ብር ቦንድ የገዙት ባለሀብቱ አቶ…