ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን” በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው ዓመት የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ ይካሄዳል – የትራንስፖርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን" በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው 2013 ዓ.ም የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ እንደሚካሄድ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ንቅናቄውን አስመልክቶ የትራንስፖርት ሚንስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ መግለጫ ሰጥተዋል።…