ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን አሉ፡፡
20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው "የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን" ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ…