Fana: At a Speed of Life!

54 ቢሊየን ብር የሚገመቱ የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 54 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል አሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100…

ከአካባቢ ጥበቃ ሚና የተሻገረው አረንጓዴ ዐሻራ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ በአንድ ዓላማ ለልማት ተነስተው ለዛሬ ስንቅ ለትውልድ መሰረት እንዲጥሉ ያስቻለው "አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር" ከአካባቢ ጥበቃ ባሻገር በርካታ ዓላማ አንግቧል። ችግኝ የመትከል እንቅስቃሴ ቀደም ባሉት ዘመናት ሲሰራበት…

የመሰረተ ልማት ሥራዎቻችን ዜጎችን ማዕከል ያደረጉ ናቸው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ማዕከል ያደረጉና ሁሉንም የሕብረተሰብ ክፍል ያካተቱ ናቸው አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2018 በጀት…

ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ የጀመረችው የለውጥ ምዕራፍ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በቱሪዝም ዘርፍ ባከናወነቻቸው ሥራዎች አስደናቂ ለውጦች እየተመዘገቡ ይገኛሉ። ታሪካዊ፣ ባሕላዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎችን ከዘመናዊ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ጋር በማቀናጀት ኢትዮጵያን ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ማራኪ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለአፍሪካ የአቪየሽን ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው – ሲኤንኤን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት…

አዲስ ገቢር ነበብ የፖለቲካ ኢኮኖሚ፡- ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ከነበረው ግትር ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አስተሳሰብ ተላቃ፣ ትኩረቱን በተግባራዊ አፈጻጸም ላይ ያደረገ አዲስ ገቢር ነበብ የፖለቲካ ኢኮኖሚ እይታ የተቃኘ የፖሊሲ ማዕቀፍ መከተል ከጀመረች ሰነባብታለች። ‎ይኸው አዲስ…

የብሪታኒያ ምክር ቤት አዲሱን ትውልድ ከትንባሆ የሚያቅብ ሕግ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪታኒያ ምክር ቤት አዲሱን ትውልድ ሲጋራ ከመግዛት የሚከለክለውን ከትንባሆ ነጻ ትውልድ ሕገ ደንብ አጸድቋል፡፡ የሀገሪቱ ምክር ቤት ያጸደቀው ይህ ህግ ከፈረንጆች 2008 ወዲህ የተወለዱ ብሪታኒያውያንን ሲጋራ እና ሌሎች የትምባሆ ምርቶችን…

በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ተለዋዋጭ ተግዳሮቶችን ለመወጣት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ተለዋዋጭ ተግዳሮቶችን ለመወጣትና የጤና ሥርዓቱን ለማጠናከር የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና ዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን አቅም መጠቀም ወሳኝ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጂቡቲ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር አብዱልቃድር ሁሴን ኦማር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚዳንት…

ኢትዮ ቴሌኮም ߵቶሎߴ የተሰኘ የፈጣን መንገድ የክፍያ ሥርዓት በቴሌብር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ߵቶሎߴ የተሰኘ የፈጣን መንገድ የክፍያ ሥርዓት በቴሌብር አስጀምሯል፡፡ ኩባንያው ከኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዲጂታል የክፍያ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተግባራዊ አድርጓል። ዲጂታል የክፍያ…