54 ቢሊየን ብር የሚገመቱ የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 54 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል አሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100…