በዛሬው ዕለት ለ30 ሺህ የከተማችን ወጣቶችና ሴቶች የስራ ዕድል ፈጥረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰጠው ልዩ ትኩረትና ቁርጠኝነት ለ30 ሺህ የከተማችን ወጣቶችና ሴቶች በዛሬው ዕለት አዲስ የስራ ዕድል ፈጥረናል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአንድ ጀምበር ለ30 ሺህ…