Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የኅብረተሰብ ጤና እድገት ያላት የመሪነት ሚና የሚደነቅ ነው – ጋቪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የኅብረተሰብ ጤና አገልግሎት እንዲሻሻል ያላት የመሪነት ሚና የሚደነቅ ነው አለ ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ)፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሽታር…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጀመሪያ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ጎል አቤል ያለው በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናው ግብ ጠባቂ ዳንላንድ…

አትሌት ሰለሞን ባረጋ በቶኪዮ የግማሽ ማራቶን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል። አትሌት ሰለሞን ባረጋ ውድድሩን ለመጨረስ 1 ሰዓት 01 ሰኮንድ ከ21 ማይክሮ ሰኮንድ ፈጅቶበታል፡፡ በሴቶች ዘርፍ በተደረገ ውድድር ደግሞ አትሌት መስከረም ማሞ…

የአዲስ አበባ ከተማ ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በመድረኩ በከተማዋ ለሚገኙ 366 ታማኝ ግብር ከፋዮች ዕውቅና እና ሽልማት ተሰጥቷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ…

በክልሉ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ያለመ የመስኖና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ያለመ የበጋ መስኖና የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፥…

የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…

የድሮን ቴክኖሎጂ ማምረቱን አጠናክሮ የቀጠለው ስካይዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስካይዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የድሮን ቴክኖሎጂዎችን ማምረቱን አጠናክሮ ቀጥሏል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ሲሳይ ቶላ፡፡ ኢንዱስትሪው ማምረት የጀመራቸውን…

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአይ ኤም ኤፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒጄል ክላርክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ተቋሙ ለኢትዮጵያን እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው፥ ይህም የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ፣…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ተቀብለዋል። ለፕሬዚዳንቱ የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት የሞሪታኒያ፣ ካዛኪስታን፣ ቫቲካን፣ ባንግላዴሽ፣ አረብ…

እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ትውልድን ያስተሳሰረ የወል አጀንዳ – የባህር በር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ጉዳይ ልክ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ትውልድን ያስተሳሰረ የወል አጀንዳ መሆን ችሏል፡፡ ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ ውስጥ የነበራት ድርሻ የጎላ ነበር።…