Fana: At a Speed of Life!

በኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። ከ650 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የሀድያ ዱቄትና የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ የብስኩት ፋብሪካ በቀን…

በአፋር ክልል አስር ፋብሪካዎች በቅርቡ ስራ ይጀምራሉ – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አካል የሆኑ አስር ፋብሪካዎች በአፋር ክልል በቅርቡ ተመርቀው ስራ እንደሚጀምሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በአፋር ክልል ከለውጡ ወዲህ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴውን ወደ ላቀ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት የተላከላቸውን መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል ጎንካሌቭ ሎሬንቾ የተላከላቸውን መልዕክት ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል…

ማንቼስተር ዩናይትድ ለአውሮፓ መድረክ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ አትሌቲክ ቢልባኦ ከማንቼስተር ዩናይትድ እንዲሁም ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከቦዶ ግሊምት ይገናኛሉ። በውድድር ዓመቱ በፕሪሚየር ሊጉ በ15 ጨዋታዎች ተሸንፎ መጥፎ ሪከርድ የተመዘገበበት ዩናይትድ፥…

የሩሲያ-ዩክሬን ሰላም ማረጋገጥ አሜሪካ በምትፈልገው ፍጥነት ሊከናወን እንደማይችል ሩሲያ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ-ዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም የሚደረገው የሰላም ጥረት አሜሪካ በምትፈልገው ፍጥነት ሊሳካ እንደማይችል ሩሲያ ገልጻለች፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ግጭቱን በዲፕሎማሲያዊና ፖለቲካዊ መንገድ ለመፍታት ቁርጠኛ መሆናቸውን…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ትብብር እንዲጠናከር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ለጋራ ብልጽግና ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ጠይቀዋል፡፡ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተጠናቅቋል፡፡ ሚኒስትሩ…

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ከባቡር ጭነት በተጨማሪ የትራንዚት፣ የጉምሩክ አስተላላፊነትና የሎጅስቲክስ ስራዎችን በማቀናጀት የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ የጀመረው አዲስ አገልግሎት…

ኢትዮጵያና ቻይና በብሪክስ ማዕቀፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ለሀገራቱ ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት አጽንኦት በመስጠት በሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ የቀረበለትን የበጀት ክለሳ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የቀረበለትን የ214 ሚሊየን ብር የበጀት ክለሳ አፅድቋል። የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ በክልሉ ተጨማሪ በጀት የጠየቁ ሥራዎች በመኖራቸው የበጀት ክለሳው…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ እና ብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ እና ብራዚል አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እየተካሄደ በሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ሚኒስትሩ፤ ከስብሰባው…