Fana: At a Speed of Life!

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል፡፡ በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሃመድ በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ የቱርክ ኩባንያዎች ተወካዮችና ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊና ዓለማዊ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ ኢትዮጵያ ለዘመናት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስብራቶች ገጥመዋት ነበር፡፡ እነዚህን ስብራቶች በመጠገን ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ…

ኢትዮጵያ ወንጀልን በመከላከል ላይ እየሠራቻቸው ያሉ ተግባራትን ለተለያዩ ሀገራት ተወካዮች አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍትሕ ሚኒስቴር ከወንጀል መከላከል ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ እየተሠሩ ያሉ ሥራዎችን ለተለያዩ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች አቀረበ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት 15ኛው የወንጀል መከላከልና የወንጀል ፍትሕ ኮንግረስ የአፍሪካ አኅጉር…

በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ፤ በብልጽግና ፓርቲ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻርጃ ከተማ አዲስ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ ከግንቦት 24 ቀን 2017 ጀምሮ የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በሣምንት አራት ጊዜ የሚደረገው ይህ የበረራ አገልግሎት፤ መንገደኞች…

እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከእስራኤል ም/ቤት አፈ ጉባዔ አሚን ኦሃና ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በኡዝቤኪስታን እየተካሄደ ከሚገኘው 150ኛው የኢንተር ፓርላሜንታሪ ኅብረት መድረክ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡…

የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ለማስተግበር በከፍተኛ ቁርጠኝነት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ለማስተግበር በከፍተኛ ቁርጠኝነት በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት…

የለውጡ መንግስት ህዳሴ ግድብን ከአጣብቂኝ በማውጣት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ማድረስ ችሏል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ መንግስት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ፕሮጀክቱን ከአጣብቂኝ ውስጥ በማውጣት ለመጨረሻ ምዕራፍ ማብቃቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የግድቡን የኤሌክትሮ መካኒካል ስራዎች…

የትምህርት ዘርፉን ስብራቶች ለመጠገን የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፉን ስብራቶች በመጠገን ጥራትን ለማስጠበቅና መልካም ትውልድ ለመገንባት የተቀናጀ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ "ቅድሚያ ለትምህርት" በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው…

ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) እና ሌሎች አመራሮች በብራዚል በተካሄደው 11ኛው የብሪክስ የአካባቢ ጥበቃ…