የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በአምቦ ከተማ አስተዳደር በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ ስጦታ አበርክቷል፡፡
የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ አመት የዕረፍት መታሰቢያ መርሐ ግብር በትናንትናው ዕለት በአምቦ ከተማ…