Fana: At a Speed of Life!

በሕዝብ የባለቤትነት መንፈስ ዋዜማው ላይ የደረሰው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚካሄድበት ዋዜማ ላይ እንገኛለን። እዚህ ለመድረስ ባለፉት አራት ዓመታት ከቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ብዙ ተሰርቷል።ሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በስምንት የተለዩ አጀንዳዎች ላይ ከነገ ጀምሮ ለመምከር ዝግጅት ተጠናቅቋል። በምክክር…

አፍሪካ በጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው – የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭ፡፡ 4ኛው የሹሻ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ፎረም "የመገናኛ ብዙሃን ሚና ሰላምና መተማመንን ለመመለስ" በሚል መሪ…

ዘረኝነትና ጎጠኝነት የተስፋፋው እውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ዘመን ዘረኝነት፣ ጎጠኝነትና ጽንፈኝነት የተስፋፋው የእውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ30 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውንና በዘመናዊ መልክ የተገነባውን የደብረ ማርቆስ…

በአፍሪካ ቀዳሚው የኢትዮጵያ አቪዬሽን…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ያለ ግዙፍ የኢኮኖሚያዊ ሞተር ሆኗል። ዘርፉ በሀገሪቱ የቱሪዝም እና የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለሀገር ውስጥ ምርት አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል። አየር መንገዱ በአሁኑ…

ለ30 ዓመታት የተቋረጠውን ጉዞ እንደ አዲስ ያስጀመረው የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያ…

መሠረተ ልማቱ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባ ሲሆን፣ አካባቢውን ዳግም ከሌሎች አካባቢዎች ያገናኘ ዘመናዊ የአውሮፕላን ማረፊያ ነው። የአካባቢው የአውሮፕላን ማረፊያው አገልግሎት ለ30 ዓመታት ያህል ተቋርጦ ከቆየ በኋላ፣ በዘመናዊ መልክ ተሻሽሎና ደረጃው…

የሁላችንም የጋራ መሻት የሆነውን ሰላምና ልማት ለማስፈጸም በጋራ መስራት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሁላችንም የጋራ መሻት የሆነውን ልማትና ሰላም በጋራ ለማስፈጸም መስራት አለብን አሉ፡፡ የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በዛሬው…

ፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር ወደ 64 ለማሳደግ እያጤነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊፋ በ2030 የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር ወደ 64 ለማሳደግ እያጤነ መሆኑን ገለጸ፡፡ ከፈረንጆቹ 1998 እስከ 2022 ድረስ የዓለም ዋንጫ በ32 ተሳታፊ ሀገራት ሲካሄድ መቆቱ ይታወሳል፡፡ በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር…

የአውሮፕላን ማረፊያ መስፋፋትና የአዳዲስ መዳረሻዎች ግንባታ

በኢትዮጵያ የአውሮፕላን ማረፊያ መስፋፋትና የአዳዲስ መዳረሻዎች ግንባታ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ፣ ቱሪዝም እና የዓለም አቀፍ ትስስር ማደግ ከፍተኛ ፋይዳ እያበረከተ ነው። ይህም ኢትዮጵያ ያላትን ጸጋ ለመደመር አቅም ሆኗል። በስምንት ዓመት ብቻ የተሰራውን ሥራ ስናይ የመደመር መንግሥት ለዘርፉ…

ኢትዮጵያን በመሠረተ ልማት የማስተሳሰር ተልዕኮ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን በመሠረተ ልማት ማስተሳሰርና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን የመገንባት ተልዕኮውን አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያ ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀድሞው የኳታር አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፥ ለልዑል አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል-ታኒ እንዲሁም…