Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ሹ ኩሊን ከተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…

የቻይና -አፍሪካ የኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ፣…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን በፖሊስ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል መሃዲ ከሀገሪቱ ፖሊስ ሃላፊ ጄነራል አተም ማሮል ቢያር ኩክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት ፖሊስ ተቋማት መካከል ባለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ትብብር ዙሪያ መክረዋል፡፡ ኢትዮጵያ…

የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ የመወሰን አቅምን ከተጠያቂነት ጋር አጣምሮ የሚሰጥ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ ከመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ÷ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ ለተቋማትና የሥራ ሃላፊዎች የመወሰን…

በከተማ ልማት ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የከተማ ልማት ዘርፍን በውጤታማነት በመምራት ተጨባጭ ለውጥ ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የከተማ ልማት ክላስተር ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ…

ኢትዮ ቴሌኮም ስማርት ፓርኪንግ ሲስተም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን "ስማርት ፓርኪንግ ሲስተም" በሸገር ከተማ አሥተዳደር መልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ አስጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና የሸገር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ…

በቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ሹ ኩሊን የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ሹ ኩሊን የተመራ የግዛቷ ከፍተኛ ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች አቀባበል…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያና የደንቢ ሎጂ ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያና የደንቢ ሎጅ ግንባታ የሥራ እንቅስቃሴ ያለበትን ደረጃ ተመልክተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ ሌሎች የክልል፣ የቤንች ሸኮ ዞን…

በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ግጭት በማስነሳት የሰዎች ሕይወት እንዲጠፋ ያደረጉ 13 ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ጋንቃ ቀበሌ ነዋሪዎች እርስ በርስ እንዲጋጩ በማድረግ የሰዎች ሕይወት እንዲጠፋና ዜጎች እንዲፈናቀሉ አድርገዋል የተባሉት 13 ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ…

በድሬዳዋ የተጀመሩ የለውጥ ሥራዎችን በላቀ ደረጃ ለማሳካት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ የለውጥ ሥራዎችን በላቀ ደረጃ ዳር ለማድረስ ርብርቡ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር አስታወቁ። በድሬዳዋ "የሃሳብ ልዕልና፤ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ…