Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በሲዳማ ክልል የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፍተዋል፡፡ በዚህ መሰረትም አቶ አደም በሀዋሳ ከተማ ዳካ…

የኮሪደር ልማት አሠራር ለመጪው ጊዜ ታላቅ ተስፋ የሚሰጥ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት አሠራር ለመጪው ጊዜ ታላቅ ተስፋ የሚሰጠን ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በአዲስ አበባ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአራት ኮሪደሮች ጀምረን በሁለተኛው…

የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ት/ቤት ወታደሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ት/ቤት በ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ ‎የመከላከያ ሠራዊት የትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌ/ጄ ይመር መኮንን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ በጥብቅ…

ዘርፈ ብዙ ችግሮችን እያቀለለ የሚገኘው የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አገልግሎት…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሄራዊ የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አገልግሎት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን እያቀለለ ነው አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ በሐረር ከተማ ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማሕበረሰብ አገልግሎት ሀገራዊ የልምድ ልውውጥ መድረክ…

“እንቁ ለጣትሽ ኦቪድ ለቤትሽ” ታላቅ የቤት ሽያጭ ገበያ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦቪድ ሪል ስቴት አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በልዩ ቅናሽ የመኖሪያ ቤትና የንግድ ሱቆች ሽያጭ ገበያ በዛሬው ዕለት አስጀምሯል፡፡ የኦቪድ ግሩፕ ማርኬቲንግ ማኔጀር መቅደስ ቀደመ እንዳሉት ÷ ብዙዎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ ያለመው ኤክስፖ…

የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው፡፡ ትምህርት ቤቱ ለ11ኛ ዙር በመሰረታዊ ውትድርና ሙያ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች ነው እያስመረቀ የሚገኘው፡፡ በዛሬው ዕለት ለምረቃ የበቁት…

ፕሬዚዳንት ታዬ “የኢትዮጵያን ይግዙ” የንግድ ሳምንት ኤክስፖ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ “የኢትዮጵያን ይግዙ” የንግድ ሳምንት ኤክስፖ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ያዘጋጀው "የኢትዮጵያን ይግዙ" ሀገራዊ የንግድ ሳምንት ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት በጥራት…

ኢትዮጵያ ታዳሽ ሃይልን በማልማት ምስራቅ አፍሪካን በኤሌክትሪክ ለማስተሳሰር እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታዳሽ ሃይል ያላትን ዕምቅ ሃብት በማልማት ምስራቅ አፍሪካን በኤሌክትሪክ ለማስተሳሰር እየሰራች ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራትን በኤሌክትሪክ በማስተሳሰር የአፍሪካ…

የሁርሶ ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል ለ10ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። ተመራቂዎች በቆይታቸው ለውትድርና ብቁ የሚያደርጋቸውን ስልጠና በተገቢው ሁኔታ ያጠናቀቁ ናቸው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች…

ድርጅቱ 13 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ጠቅላላ የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 13 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ጠቅላላ የዓረቦን ገቢ ሰብስቧል፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ታደሰ እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ፈጣን የኢኮኖሚ ለውጥ ላይ…