ለቅርብና ሩቅ ጠላቶች ኢትዮጵያውያን የማይሞት ስም እንጂ የማይሞት አካል የለንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና የማይሳካ ለሚመስላቸው የቅርብና ሩቅ ጠላቶች እኛ ኢትዮጵያውያን የማይሞት ስም እንጂ የማይሞት አካል የለንም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ዳግማዊ ዓድዋና ኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነው ታላቁ…