Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ የክረምት የትራፊክ በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን 6 ሺህ 500 በጎ ፈቃደኞች የሚሰማሩበት የክረምት የትራፊክ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዛሬ አስጀምሯል። አዲስ አበባ ከተማን የበጎ ፈቃደኞች ከተማ ለማድረግ በሚደረገው እንቅስቃሴ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከቤላሩስ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የቤላሩስ አምባሳደር ፓርቬል ቪዚያትኪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ መደበኛ የፖለቲካ ምክክር በማካሄድ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ኢትዮጵያና…

የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በሚከናወነው ሥራ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል ሲል የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ጠየቀ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የኢትዮ-ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ ሃሰን መሃመድ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሥራ…

ከችግር ለመውጣት ተስማምተንና አንድ ሆነን መሥራት መቻል አለብን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከችግር ለመውጣት ተስማምተንና አንድ ሆነን መሥራት መቻል አለብን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ሲሆን በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ…

በቢሾፍቱ በሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢስተርን ኢንዱስትሪ ፓርክ እና በቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች የገጠሟቸውን ችግሮች ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሃና አርዓያስላሴና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በኢስተርን ኢንዱስትሪ…

በሐረሪ ክልል ወደ ልማት ያልገቡ ባለሃብቶች ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደ ልማት ባልገቡ ባለሃብቶች ላይ ፈቃድ እስከመሰረዝ የደረሰ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ኢንተርፕራይዝ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ኡስማኢል ዩስፍ÷ የክልሉን ልማት ለማፋጠን…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የማይክሮ አልጌ ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የማይክሮ አልጌ ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመረቀ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነው የማይክሮ አልጌ (ስፓይሩሊና) ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመርቋል፡፡ ማዕከሉ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ…

በጅግጅጋ የእንስሳት መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የተገነባው የእንስሳት መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ፋብሪካውን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር እስኮት ሆክላንደር እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት ምክትል…

በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ እና ኔዘርላድስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ሁለተኛው ዙር የምድብ ማጣሪያ መርሐ ግብር ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህ መሰረትም በምድብ አራት የሚገኙት ፈረንሳይ እና ኔዘርላድስ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በመጀመሪያው…