የጤና ሙያ ማህበራት የጤና ልማት ፖሊሲ ትግበራ ላይ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – ዶ/ር መቅደስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሙያ ማህበራት የጤና ልማት ፖሊሲ ትግበራ ላይ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አስገነዘቡ።
ሚኒስትሯ ከጤና የሙያ ማህበራት ፕሬዚዳንቶች ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ጤና ሚኒስቴር የሙያ ማህበራት የኢትዮጵያን…